Jeremiah 52:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኣዒንቲ ጼድቅያስ ኣጥፍኣ። ንጉስ ባቢሎን ድማ ብሰንሰለት ኣሲሩ ናብ ባቢሎን ኣምጺኡ ክሳዕ መዓልቲ ሞቱ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ኣእተዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሴዴቅያስንም ዐይኖች አወጣ፤ የባቢሎንም ንጉሥ በሰንሰለት አሰረው፤ ወደ ባቢሎንም ወሰደው፤ እስኪሞትም ድረስ በግዞት ቤት አኖረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሴዴቅያስንም ዓይኖች አወጣ፤ የባቢሎንም ንጉሥ በሰንሰለት አሰረው ወደ ባቢሎንም ወሰደው፥ እስኪሞትም ድረስ በግዞት ቤት አኖረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሴዴቅያስንም ዐይኖች አወጣ፤ የባቢሎንም ንጉሥ በሰንሰለት አሰረው ወደ ባቢሎንም ወሰደው፥ እስኪሞትም ድረስ በእስር ቤት አኖረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሰደቅያሳ አይፈቱዋ ዎጭ ከሲደ፥ ሳንሳላታን አ ቃቺደ፥ ባብሎነ ቢታ አኪደ አፌድኖ። እ ሀይቃና ጋካናዉ፥ ያን ቃሾ ጎልያን አ ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Sedek'iyaasa ayifetuwaa wooc'i kessiide, sanssalatan Aa k'achchiide, Baabloone biittaa akkiide afeedino. I hayk'k'ana gakkanaw, yaan k'asho golliyaan Aa wotseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sedeqiyaasa ayfetakka wooci kessides; xarqimala sansalatan iza qachchidi Baabiloone efides; histtidi izi hayqqana gakkanaas heen qasho keeththan gam7isides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሴዴቂያሳ ኣይፌታካ ዎጪ ኬሲዴስ፤ ጻርቂማላ ሳንሳላታን ኢዛ ቃቺዲ ባቢሎኔ ኤፊዴስ፤ ሂስቲዲ ኢዚ ሃይቃና ጋካናስ ሄን ቃሾ ኬን ጋምኢሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሰደቅያሳ አይፈታ ዎጭድ፥ ሳንላታን ቃችድ፥ ባብሎነ ኤፍዶሶና። እ ሀይቃና ጋካናዉ፥ ያን ቃሾ ኬን እያ ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sedeqiyaasa ayfeta woocidi, santhalaatan qachidi, Babiloone efidosona. I hayqana gakanaw, yan qasho keethan iya wothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሴዴቅያስንም ዐይኖች አወጣ፤ በናስ ሰንሰለትም አስሮ ወደ ባቢሎን ወሰደው፤ በዚያም እስከ ዕለተ ሞቱ በእስር ቤት አቈየው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ የሴዴቅያስን ዐይኖች አውጥቶ በእግር ብረት በማሰር ወደ ባቢሎን ወሰደው፤ እስከ ሞተበትም ጊዜ ድረስ በባቢሎን እስረኛ አደረገው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብድሕሪዙይ ንሴዴቅያስ ኣዒንቱ ኣንቈሮ፤ ብመቝሕ ነሃስ ኣሲሩ ድማ ናብ ባቢሎን ወሰዶ። ክሳዕ ዕለተ ሞቱ ኸዓ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ኣንበሮ። |