Jeremiah 51:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንባቤል ምፈወስናያ፡ ንሳ ግና ኣይሓወየትን። ግደፋ፡ ፍርዳ ናብ ሰማይ ይበጽሕ፡ ናብ ሰማይ ድማ ልዕል ይብል እሞ፡ ነፍሲ ወከፍና ናብ ዓዱ ንኺድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባቢሎንን ፈወስናት፥ እርስዋ ግን አልተፈወሰችም፤ ፍርድዋ እስከ ሰማይ ደርሶአልና፥ እስከ ከዋክብትም ድረስ ከፍ ከፍ ብሎአልና፥ እንተዋት፤ ሁላችንም ወደ ሀገራችን እንሂድ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባቢሎንን ፈወስናት፥ እርስዋ ግን አልተፈወሰችም፤ ፍርድዋ እስከ ሰማይ ደርሶአልና፥ እስከ ደመናም ድረስ ከፍ ከፍ ብሎአልና ትታችኋት እያንዳንዳችን ወደ አገራችን እንሂድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባቢሎንን ልንፈውሳት ሞከርን፥ እርሷ ግን አልተፈወሰችም፤ ፍርድዋ እስከ ሰማይ ደርሶአልና፥ እስከ ደመናም ድረስ ከፍ ከፍ ብሏልና ትታችኋት እያንዳንዳችን ወደ አገራችን እንሂድ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባብሎነን ደእያ አላጋ አሳቱ፥ ‘ኑን ባብሎነ ፓናዉ ኮዬዶ፤ ሽን ፓጻናዉ ዳንዳይቤና። አነ አ አግ ባሺደ፥ ኑ ቢታ ቢታ ስሜቶ። አያዉ ጎፐ፥ አ ፕርዳይ ሃኪደ፥ ሳሉዋ ጋኬዳ፤ ቦላ ሻርያ ጋካናዉ ፑደ ቄዳ’ ያጌድኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baabloonen de'iyaa allaga asatuu, ‹Nuuni Baabloone patsanaw koyeeddo; shin pas'anaw danddayibeenna. Ane Aa aggi bashiide, nu biittaa biittaa simmeetto. Ayaw gooppe, Aa pirdday haakkiide, saluwaa gakkeedda; bolla shaariyaa gakkanaw pude d'ok'k'eedda› yaageeddino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Asay, ‹Nuni Baabiloone paththanaas baaxetidos; iza gidikko paxana dandayukku; izi pirday pude salo gakkida gishshas shaaran gakkanaaska dhoqqu gida gishshas izo aggaagidi ane nu dere dere simmoos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሳይ፥ ‹ኑኒ ባቢሎኔ ፓናስ ባጼቲዶስ፤ ኢዛ ጊዲኮ ፓጻና ዳንዳዩኩ፤ ኢዚ ፒርዳይ ፑዴ ሳሎ ጋኪዳ ጊሻስ ሻራን ጋካናስካ ቁ ጊዳ ጊሻስ ኢዞ ኣጋጊዲ ኣኔ ኑ ዴሬ ዴሬ ሲሞስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባብሎነን ደእያ አላጋ አሳይ፥ “ኑ ባብሎነ ፓናዉ ኮይዳ፤ ሽን ፓፃናዉ ዳንዳእቤና። እያ ፕርዳይ ሃክድ ሳሎ ጋክዳ ግሾነ ሻራ ጋካናዉ ቁ ግዳ ግሾ እያ አግድ ኑ ቢታ ስሞስ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Babiloonen de7iya allaga asay, “Nu Babiloone pathanaw koyida; shin paxanaw danda7ibeenna. Iya pirday haakidi salo gakida gishonne shaara gakanaw dhoqu gida gisho iya aggidi nu biitta simmoos” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ባቢሎንን ለመፈወስ ሞክረን ነበር፤ እርሷ ግን ልትፈወስ አትችልም፤ ፍርዷ እስከ ሰማይ ስለ ደረሰ፣ እስከ ደመናም ድረስ ከፍ ስላለ፣ ትተናት ወደየአገራችን እንሂድ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያ የሚኖሩ የውጪ አገር ሰዎች እንዲህ አሉ፦ ‘ባቢሎንን ልንፈውሳት ሞከርን፤ እርሷ ግን ልትፈወስ አልቻለችም፤ የተፈረደባት ፍርድ እስከ ደመና ድረስ ከፍ ስላለና ከዚያም በላይ እስከ ሰማይ ድረስ ስለ ደረሰ ትተናት እያንዳንዳችን ወደየሀገራችን እንሂድ።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ንባቢሎን ፈወስናያ፤ ንሳ ግና ኣይተፈወሰትን። ፍርዳ ኽሳዕ ሰማይ ስለ ዝበፅሐ፥ ክሳዕ ደመናውን ልዕል ስለ ዝበለ፥ ነፍሲ ወከፍና ነናብ ሃገርና ንመለስ’ በሉ።” |