Jeremiah 51:62 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ከምዚ በሎ፦ ዎ እግዚኣብሄር፡ ነዛ ቦታ እዚኣ ንዘለኣለም በረኻ ኸም እትኸውን እምበር፡ ሰብ ይኹን እንስሳ፡ ኣብኣ ኸይትተርፍ፡ ክትጥፍኣ ተዛሪብካ ኣለኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ! ከሰው ጀምሮ እስከ እን​ስሳ ድረስ ማንም እን​ዳ​ይ​ቀ​መ​ጥ​ባት፥ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ምም ባድማ እን​ድ​ት​ሆን ታጠ​ፋት ዘንድ በዚች ስፍራ ላይ ተና​ግ​ረ​ሃል በል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ማንም እንዳይቀመጥባት፥ ለዘላለምም ባድማ እንድትሆን ታጠፋት ዘንድ በዚህች ስፍራ ላይ ተናግረሃል በል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህ በል፦ ‘አቤቱ፥ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ማንም እንዳይቀመጥባት፥ ለዘለዓለምም ባድማ እንድትሆን ልታጠፋት በዚህች ስፍራ ላይ አንተ ተናግረሃል።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ሀዋዳን ያጋደ ዎሳ፤ ‘አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን፥ “ታን ሀ ሳኣ ባይዛና፤ ሀ ሳኣን ፓጻ ቃጽያ መት፥ አሳይካ፥ መሂካ ደኤና፤ ሀ ሳአይ መናዉ ባዞ ግዳናዋ” ያጋዳ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay hawaadan yaagaade woossa; ‹Abeet Med'inaa Godaw, neeni, «Taani ha sa'aa bayzzana; ha sa'aan pas'a k'aas's'iyaa med'eti, asaykka, mehiikka de'enna; ha sa'ay med'inaw bazzo gidanawaa» yaagaadda› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni, ‹Abeet GODAWU! Neni hanno ha sohoyin as gidiin mehey mulera dhayana gakkanaas mernaas bula kessana gadasa› ga.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ፥ ‹ኣቤት ጎዳዉ! ኔኒ ሃኖ ሃ ሶሆዪን ኣስ ጊዲን ሜሄይ ሙሌራ ያና ጋካናስ ሜርናስ ቡላ ኬሳና ጋዳሳ› ጋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ሀይሳዳ ያጋዳ ዎሳ፦ ‘አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ሀ በሳ ይሳና፤ ሀ በሳን ሸምፖራ ደእያ መተ፥ አስነ መሄይ ዴና፤ ሀ በሳይ መርናዉ መላ ቢታ ግዳና’ ያጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi haysada yaagada woossa: ‘Abeeti Godaw, neeni ha bessaa dhaysana; ha bessan shempora de7iya medhetethi, asinne mehey deenna; ha bessay merinaw mela biitta gidana’ yaaga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም በል፤ ‘ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህችን ስፍራ ሰውም ሆነ እንስሳ እስከማይኖርባት ድረስ ለዘላለም ባድማ አደርጋታለሁ ብለሃል።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ ‘ጌታ ሆይ! አንተ ይህን ስፍራ እንደምታጠፋ ተናግረሃል፤ ስለዚህም ሕይወት ያለው ተንቀሳቃሽ ፍጥረት አይኖርባትም፤ ሰውም እንስሳም ስለሚጠፋ ለዘለዓለም ምድረ በዳ ሆና ትቀራለች’ በል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይውን በል፦ ‘ኦ እግዚኣብሄር፥ ንስኻ ብዛዕባ እዛ ቦታ እዚኣ፥ ሰብ ወይ እንስሳ፥ ሓደ እኳ ኸም ዘይነብረላ ጌርካ ኸም እተጥፍኣ፥ ንሓዋሩውን ምድረ በዳ ኸም እትገብራ ተዛሪብካ ኢኻ።’