Jeremiah 51:62 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከምዚ በሎ፦ ዎ እግዚኣብሄር፡ ነዛ ቦታ እዚኣ ንዘለኣለም በረኻ ኸም እትኸውን እምበር፡ ሰብ ይኹን እንስሳ፡ ኣብኣ ኸይትተርፍ፡ ክትጥፍኣ ተዛሪብካ ኣለኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ! ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ማንም እንዳይቀመጥባት፥ ለዘለዓለምም ባድማ እንድትሆን ታጠፋት ዘንድ በዚች ስፍራ ላይ ተናግረሃል በል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ፥ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ማንም እንዳይቀመጥባት፥ ለዘላለምም ባድማ እንድትሆን ታጠፋት ዘንድ በዚህች ስፍራ ላይ ተናግረሃል በል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህ በል፦ ‘አቤቱ፥ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ማንም እንዳይቀመጥባት፥ ለዘለዓለምም ባድማ እንድትሆን ልታጠፋት በዚህች ስፍራ ላይ አንተ ተናግረሃል።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሀዋዳን ያጋደ ዎሳ፤ ‘አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን፥ “ታን ሀ ሳኣ ባይዛና፤ ሀ ሳኣን ፓጻ ቃጽያ መት፥ አሳይካ፥ መሂካ ደኤና፤ ሀ ሳአይ መናዉ ባዞ ግዳናዋ” ያጋዳ’ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay hawaadan yaagaade woossa; ‹Abeet Med'inaa Godaw, neeni, «Taani ha sa'aa bayzzana; ha sa'aan pas'a k'aas's'iyaa med'eti, asaykka, mehiikka de'enna; ha sa'ay med'inaw bazzo gidanawaa» yaagaadda› yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni, ‹Abeet GODAWU! Neni hanno ha sohoyin as gidiin mehey mulera dhayana gakkanaas mernaas bula kessana gadasa› ga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ፥ ‹ኣቤት ጎዳዉ! ኔኒ ሃኖ ሃ ሶሆዪን ኣስ ጊዲን ሜሄይ ሙሌራ ያና ጋካናስ ሜርናስ ቡላ ኬሳና ጋዳሳ› ጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ሀይሳዳ ያጋዳ ዎሳ፦ ‘አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ሀ በሳ ይሳና፤ ሀ በሳን ሸምፖራ ደእያ መተ፥ አስነ መሄይ ዴና፤ ሀ በሳይ መርናዉ መላ ቢታ ግዳና’ ያጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi haysada yaagada woossa: ‘Abeeti Godaw, neeni ha bessaa dhaysana; ha bessan shempora de7iya medhetethi, asinne mehey deenna; ha bessay merinaw mela biitta gidana’ yaaga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም በል፤ ‘ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህችን ስፍራ ሰውም ሆነ እንስሳ እስከማይኖርባት ድረስ ለዘላለም ባድማ አደርጋታለሁ ብለሃል።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ‘ጌታ ሆይ! አንተ ይህን ስፍራ እንደምታጠፋ ተናግረሃል፤ ስለዚህም ሕይወት ያለው ተንቀሳቃሽ ፍጥረት አይኖርባትም፤ ሰውም እንስሳም ስለሚጠፋ ለዘለዓለም ምድረ በዳ ሆና ትቀራለች’ በል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይውን በል፦ ‘ኦ እግዚኣብሄር፥ ንስኻ ብዛዕባ እዛ ቦታ እዚኣ፥ ሰብ ወይ እንስሳ፥ ሓደ እኳ ኸም ዘይነብረላ ጌርካ ኸም እተጥፍኣ፥ ንሓዋሩውን ምድረ በዳ ኸም እትገብራ ተዛሪብካ ኢኻ።’ |