Jeremiah 51:59 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነብዪ ኤርምያስ ኣብ ራብዓይ ዓመት ንግስነቱ ምስ ጼድቅያስ ንጉስ ይሁዳ ናብ ባቢሎን ምስ ከደ ንሰራያ ወዲ ኔርያ ወዲ ማሴያ ዝኣዘዞ ቃል። እዚ ሰራያ ድማ ስቕ ዝበለ መስፍን እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁዳ ንጉሥ ሴዴ​ቅ​ያስ በነ​ገሠ በአ​ራ​ተ​ኛው ዓመት ከእ​ርሱ ዘንድ ወደ ባቢ​ሎን በሄደ ጊዜ ለማ​ሴው ልጅ ለኔ​ርዩ ልጅ ለሠ​ራያ ነቢዩ ኤር​ም​ያስ ያዘ​ዘው ቃል ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የመሕሤያ ልጅ የኔርያ ልጅ ሠራያ የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ በነገሠ በአራተኛው ዓመት ከእርሱ ጋር ወደ ባቢሎን በሄደ ጊዜ ነቢዩ ኤርምያስ ያዘዘው ቃል ይህ ነው። ሠራያም የቤት አዛዥ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የመሕሤያ ልጅ የኔርያ ልጅ ሠራያ የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ በነገሠ በአራተኛው ዓመት ከእርሱ ጋር ወደ ባቢሎን በሄደ ጊዜ ነቢዩ ኤርምያስ ያዘዘው ቃል ይህ ነው። ሠራያም የሻለቃ መጋቢ ባሻ አዛዥ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማህሴያ ናኣ ኔርያ ናአይ ሳራይ ካትያ ሰደቅያሳዉ ኦያ ካፑዋ። ሰደቅያስ ይሁዳን ካተቴዳ ኦይደን ላይ፥ ሳራይ አናና ባብሎነ ብያ ዎደ ኤርማስ ሳራያ ቦላ ኪታ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mahiseeya na'aa Neeriyaa na'ay Saraayi Kaatiyaa Sedek'iyaasaw ootsiyaa kaappuwaa. Sedek'iyaasi Yihudaan kaateteedda oyddentso laytsi, Saraayi aanana Baabloone biyaa wode Ermaasi Saraaya bolla kiitaa yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda kawo Sedeqiyaasi kawotida oydanththo layththan kawoza gibbe zabezi Ma7iseya naaza Neeriya naa Sarayay kawozara Baabiloone bida wode nabe Ermaasi izas yootida kiitay hayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲ ካዎቲዳ ኦይዳን ላይን ካዎዛ ጊቤ ዛቤዚ ማኢሴያ ናዛ ኔሪያ ና ሳራያይ ካዎዛራ ባቢሎኔ ቢዳ ዎዴ ናቤ ኤርማሲ ኢዛስ ዮቲዳ ኪታይ ሃይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማሰያ ናኣ፥ ኔራ ናአይ ሳራይ ካዋ ሰደቅያሳ ሹማ። ሰደቅያስ ይሁዳን ካዎትዳ ኦይዳን ላይን፥ ሳራይ እያራ ባብሎነ ብያ ዎደ ኤርምያስ ሳራያ ቦላ ኪታ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Maseya na7aa, Neera na7ay Sarayi kawa Sedeqiyaasa shuuma. Sedeqiyaasi Yihudan kawotida oyddantho laythan, Sarayi iyara Babiloone biya wode Ermiyaasi Saraya bolla kiita yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፣ የንጉሡ የግቢ አስከልካይ የነበረው የመሕሤያ ልጅ የኔርያ ልጅ ሠራያ ከንጉሡ ጋር ወደ ባቢሎን በሄደ ጊዜ፣ ነቢዩ ኤርምያስ የሰጠው መልእክት ይህ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የማሕሴያ የልጅ ልጅ የሆነው የኔሪያ ልጅ ሠራያ የንጉሥ ሴዴቅያስ የቅርብ አገልጋይ ነበር፤ ሴዴቅያስ በይሁዳ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፥ ሠራያ ከእርሱ ጋር ወደ ባቢሎን ወረደ፤ እኔም ኤርምያስ በዚያን ጊዜ መመሪያዎችን ሰጠሁት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰራያ ወዲ ኔርያ ወዲ ማሕሴ፥ ኣዛዚ ቤት ንጉስ ሴዴቅያስ ነበረ። ሴዴቅያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ ራብዐይቲ ዓመቱ፤ ሰራያ ናብ ባቢሎን ምስኡ ምስ ከደ፥ ነቢይ ኤርሚያስ ዝኣዘዞ ቓል እዙይ እዩ፦