Jeremiah 51:58 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፦ ገፊሕ መናድቕ ባቢሎን ምሉእ ብምሉእ ኺስበር፡ ነዋሕቲ ደጌታታ ድማ ብሓዊ ኪቃጸሉ እዮም። ህዝቢ ድማ ንኸንቱ ክጽዕሩ፡ ህዝቢ ድማ ኣብ ሓዊ ክጽዕሩ እዮም፡ ክደክሙውን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ሰፊው የባ​ቢ​ሎን ቅጥር ፈጽሞ ይፈ​ር​ሳል፤ ረጃ​ጅ​ሞች በሮ​ች​ዋም በእ​ሳት ይቃ​ጠ​ላሉ፤ ሕዝቡ ለከ​ንቱ ይደ​ክ​ማሉ፤ አሕ​ዛ​ብም በመ​ጀ​መ​ሪያ በእ​ሳት ያል​ቃሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሰፊው የባቢሎን ቅጥር ፈጽሞ ይፈርሳል ረጃጅሞችም በሮችዋ በእሳት ይቃጠላሉ፤ የወገኖችም ድካም ከንቱ ትሆናለች፥ የአሕዛብም ሥራ ለእሳት ትሆናለች፤ እነርሱም ይደክማሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ሰፋፊዎቹ የባቢሎን ቅጥሮች ፈጽመው ይፈርሳሉ ረጃጅሞችም በሮችዋ በእሳት ይቃጠላሉ፤ ሕዝቡም በከንቱ ጉልበቱን ይፈስሳል፥ አሕዛብም የደከሙበት ነገር ለእሳት ይሆናል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኦርድያን ግምበቴዳ ባብሎነ ዩሹዋ ግምቢ ሳኣን ዋላከታና፤ አ አዱሳ ፐንገቱካ ታማን ጹገታና። አሳይ ኦዳዌ ኡባይ መላ፤ ካዉተቱካ ታማይ ማናባዉ ጮ ዳቡሪኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Orddiyaan gimbbetteedda Baabloone yuushshuwaa gimbbii sa'aan walakettana; Aa adussa penggetuukka taman s'uugettana. Asay ootseeddawe ubbay mela; kawutetsatuukka tamay maanabaw c'oo daaburiino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «Gubbay dalga gidida Baabiloone gimbetti laalettana; dhoqqu gida izi pengetikka taman xuugettana; asay hada daaburees; kawoteththata daaburay tamas xalla gidana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ጉባይ ዳልጋ ጊዲዳ ባቢሎኔ ጊምቤቲ ላሌታና፤ ቁ ጊዳ ኢዚ ፔንጌቲካ ታማን ጹጌታና፤ ኣሳይ ሃዳ ዳቡሬስ፤ ካዎቴታ ዳቡራይ ታማስ ጻላ ጊዳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ግታ ባብሎነ ግምበይ ኩንዳና፤ እያ አዱሳ ፐንገት ታማን ፁገታና። አሳይ ኦዳባ ኡባይ ሀዳ፤ ካዎተት ዳቡርያባይ ታማሳ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Gita Babiloone gimbey kundana; iya adussa pengeti taman xuugetana. Asay oothidaba ubbay hada; kawotethati daaburiyabay tamasa” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ወፍራሙ የባቢሎን ቅጥር ፈጽሞ ይፈርሳል፤ ከፍ ያሉት ደጆቿም በእሳት ይቃጠላሉ፤ ሰዎቹ በከንቱ ይደክማሉ፤ የሕዝቡም ልፋት ለእሳት ይሆናል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰፊው የባቢሎን ቅጽር ወድቆ ከመሬት ይደባለቃል፤ ከፍ ብለው የተሠሩ የቅጽር በሮችዋ በእሳት ይጋያሉ። የሕዝብዋ ድካም ከንቱ ይሆናል፤ ሕዝቦች የደከሙበት ነገር ሁሉ በእሳት ይወድማል። እኔ የሠራዊት አምላክ ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ገፊሕ ቅፅርታት ባቢሎን፥ ፈፂሙ ኽፈርስ እዩ፤ እቲ ነዊሕ መዓፁኣ ኸዓ፥ ብሓዊ ኽነድድ እዩ። ህዝብታት ንኸንቱ ኽሰርሑ እዮም፤ ኣህዛብ ከዓ ንሓዊ ኽደኽሙ እዮም፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።”