Jeremiah 51:55 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንባቢሎን ዘሚቱ ነቲ ዓብዪ ድምጺ ድማ ካብኣ ኣጥፍኦ። ማዕበላታ ከም ዓብዪ ማያት ኪጉረምረሙ ከለዉ፡ ድምጺ ድምጾም ይስማዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባቢ​ሎ​ንን አጥ​ፍ​ቶ​አ​ታ​ልና፥ ከእ​ር​ስ​ዋም ሞገዱ እንደ ብዙ ውኃ​ዎች የሚ​ተ​መ​ውን ታላ​ቁን ድምፅ ዝም አሰ​ኝ​ቶ​አ​ልና፤ የድ​ም​ፃ​ቸው ጩኸት ተሰ​ም​ቶ​አል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ባቢሎንን አጥፍቶአታልና፥ ከእርስዋም ታላቁን ድምፅ ዝም አሰኝቶአልና፤ ሞገዳቸውም እንደ ብዙ ውኆች ይተምማል፥ የድምፃቸውም ጩኸት ተሰምቶአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ባቢሎንን አጥፍቶአታልና፥ ከእርሷም ታላቁን ድምፅ ዝም አሰኝቶአልና፤ ሞገዳቸውም እንደ ብዙ ውኆች ይተምማል፥ የድምፃቸውም ጩኸት ያስገመግማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ባብሎነ ባይዛና፤ አ ዎልቃማ ኮሻካ ጮኡ ኦና። አባ ቤታዳን ጉምያ ሞርከቱ ዎራጂደ ጋርማማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Med'inaa Goday Baabloone bayzzana; Aa wolk'k'aama kooshshaakka c'o"u ootsana. Abbaa beetaadan guummiyaa morkketuu woraajjiidde garmmaamana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Baabiloone dhayssana; keeha waassiza izi waasoza co7u histtana; istta morkketi gita haaththa mala guummana; istta waasoykka kooshumana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ባቢሎኔ ይሳና፤ ኬሃ ዋሲዛ ኢዚ ዋሶዛ ጮኡ ሂስታና፤ ኢስታ ሞርኬቲ ጊታ ሃ ማላ ጉማና፤ ኢስታ ዋሶይካ ኮሹማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ባብሎነ ይሳና፤ እያ ዎልቃማ ግርሳ ስእ ኦና። አባ ቤታዳ ጉምያ ሞርከት ኦልሸ ጬቀታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Babiloone dhaysana; iya wolqaama girsa si77i oothana. Abba beetada guummiya morketi olishe ceeqetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ባቢሎንን ያጠፋታል፤ ታላቅ ጩኸቷንም ጸጥ ያደርጋል። ሞገዳቸው እንደ ታላቅ ውሃ ይተምማል፤ ጩኸታቸውም ያስተጋባል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደ ባሕር ሞገድ የሚያስገመግም ሠራዊት በድንገት በባቢሎን ላይ ደርሶ እየደነፋ አደጋ ይጥልባታል፤ በዚህም እኔ አጠፋታለሁ፤ ጸጥም አደርጋታለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንባቢሎን፥ ኣጥፊእዋ እዩሞ፤ ነቲ ዓብዪ ድምፃውን ስቕ ኣቢልዎ እዩሞ። ማዕበሎም ከም ብዙሕ ማያት ይሃምም፤ ድምፂ ዓው ዓውታኦም ድማ ይስማዕ ኣሎ።