Jeremiah 51:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤልን ይሁዳን ብኣምላኾም፡ ካብ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣይተሓድገን። ዋላ እኳ ምድሮም ኣብ ልዕሊ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ሓጢኣት መሊኣ እንተነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ምድ​ራ​ቸው በእ​ስ​ራ​ኤል ቅዱስ ላይ በተ​ሠ​ራው በደል የተ​ሞ​ላች ብት​ሆ​ንም፥ እስ​ራ​ኤል መበ​ለት አል​ሆ​ነ​ችም፤ ይሁ​ዳም ከአ​ም​ላኩ ከሠ​ራ​ዊት ጌታ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ አል​ራ​ቀም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድራቸው በእስራኤል ቅዱስ ላይ በተሠራው በደል ምንም እንኳ የተሞላች ብትሆን፥ እስራኤልም ሆነ ይሁዳ በአምላኩ በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ዘንድ አልተጣለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድራቸው በእስራኤል ቅዱስ ላይ በተሠራው በደል ምንም እንኳ የተሞላች ብትሆን፥ እስራኤልም ሆነ ይሁዳ በአምላካቸው በሠራዊት ጌታ ዘንድ አልተተዉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ቢታይነ ይሁዳ ቢታይ እስራኤልያ ጌሻ፥ ታና፥ ናቄዳ ናጋራን ኩሜዳዋ ግዶፐነ፥ እስራኤልያ ግድና፥ ይሁዳ ግድና፥ ላኡዋካ ታን ኡንቱንቱ ጾሳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ አምአቲዳን የጋበይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa biittaynne Yihudaa biittay Israa'eeliyaa Geeshsha, taana, naak'k'eedda nagaran kumeeddawaa gidooppenne, Israa'eeliyaa gidina, Yihudaa gidina, laa"uwaakka taani unttunttu S'oossay, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday am"atiidan yeggabeykke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta biittaya Isra7eele Geeshsha sinththan mooron kumidaa gidikkoka Isra7eelenne Yuhuda Ubbaafe Wolqqama GODAY istta Xoossay istta yeggi aggibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ቢታያ ኢስራኤሌ ጌሻ ሲንን ሞሮን ኩሚዳ ጊዲኮካ ኢስራኤሌኔ ዩሁዳ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኢስታ ጾሳይ ኢስታ ዬጊ ኣጊቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ቢታ ናጋራን ኩንኮካ፥ ፆሳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ጌሻይ፥ እስራኤለነ ይሁዳ አምእዳ የግድ አግቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti biitta nagaran kunthikoka, Xoossay, Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Geeshshay, Isra7eelenne Yihuda am7ida yeggidi aggibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድራቸው በእስራኤል ቅዱስ ፊት፣ በበደል የተሞላች ብትሆንም፣ እስራኤልንና ይሁዳን አምላካቸው የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር አልጣላቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምድራቸው በእኔ በእስራኤል ቅዱስ ዘንድ በበደል የተሞላች ብትሆንም እንኳ እኔ የሠራዊት ጌታ አምላካቸው እስራኤልንና ይሁዳን አልረሳኋቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምድሮም በቲ ንናይ እስራኤል ቅዱስ ዝበደልዎ በደል እኳ እንተ መልአት፥ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኾም፥ ንህዝቢ እስራኤልን ንህዝቢ ይሁዳን ኣይደርበዮምን።