Jeremiah 51:48 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሰማያትን ምድርን ኣብኣ ዘሎ ዅሉን ብባቢሎን ኪሕጐሱ እዮም፣ ምኽንያቱ እቶም ኣጥፋእቲ ካብ ሰሜን ናብኣ ኪመጹ እዮም፣ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አጥፊዎች ከሰሜን ይመጡባታልና ሰማይና ምድር፥ በእነርሱም ያለው ሁሉ ስለ ባቢሎን ደስ ይላቸዋል፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አጥፊዎች ከሰሜን ይመጡባታልና ሰማይና ምድር በእነርሱም ያለው ሁሉ ስለ ባቢሎን እልል ይላሉ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አጥፊዎች ከሰሜን ይመጡባታልና ሰማይና ምድር በእነርሱም ያለው ሁሉ በባቢሎን ላይ እልል ይላሉ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሁጲሳ ባጋፐ ይያ ባይዝያዋንቱ ኩሽያን ባብሎነ ኦይቀትያ ድራዉ፥ ሳሉነ ሳአይ ቃይ ኡንቱንቱ ግዶን ደእያ ኡባባይ እልላና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Huup'issa baggappe yiyaa bayzziyaawanttu kushiyan Baabloone oyk'k'ettiyaa diraw, saluunne sa'ay k'ay unttunttu giddon de'iyaa ubbabay ililana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dhayssizayti pudeha baggafe yiidi izo oliza gishshas saloynne sa7ay qasse istta giddon diza ubbay Baabiloone bolla ilili gaana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ይሲዛይቲ ፑዴሃ ባጋፌ ዪዲ ኢዞ ኦሊዛ ጊሻስ ሳሎይኔ ሳኣይ ቃሴ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ኡባይ ባቢሎኔ ቦላ ኢሊሊ ጋና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፑደሀ ባጋፈ ያና ይሰይሳታ ኩሸን ባብሎነይ ገልያ ዎደ ሳሎንነ ሳአን ደእያ ኡባባይ እልላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Pudeha baggafe yaana dhayseysata kushen Babilooney geliya wode saloninne sa7an de7iya ubbabay ililana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰማይና ምድር በውስጣቸውም ያለው ሁሉ፣ በባቢሎን ላይ እልል ይላሉ፤ አጥፊዎች ከሰሜን ወጥተው፣ እርሷን ይወጓታልና፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባቢሎን ከሰሜን በሚመጡ አጥፊዎች እጅ በወደቀች ጊዜ በሰማይና በምድር የሚገኝ ሠራዊት ሁሉ በደስታ እልል ይላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም መጥፋእቲ ኻብ ሰሜን ክመፁዋ እዮም እሞ፥ ሰማይን ምድርን ኣብኣቶም ዘሎ ዅሉን፥ ብዛዕባ ባቢሎን ዕልል ክብሉ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር። |