Jeremiah 51:48 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሰማያትን ምድርን ኣብኣ ዘሎ ዅሉን ብባቢሎን ኪሕጐሱ እዮም፣ ምኽንያቱ እቶም ኣጥፋእቲ ካብ ሰሜን ናብኣ ኪመጹ እዮም፣ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አጥ​ፊ​ዎች ከሰ​ሜን ይመ​ጡ​ባ​ታ​ልና ሰማ​ይና ምድር፥ በእ​ነ​ር​ሱም ያለው ሁሉ ስለ ባቢ​ሎን ደስ ይላ​ቸ​ዋል፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አጥፊዎች ከሰሜን ይመጡባታልና ሰማይና ምድር በእነርሱም ያለው ሁሉ ስለ ባቢሎን እልል ይላሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አጥፊዎች ከሰሜን ይመጡባታልና ሰማይና ምድር በእነርሱም ያለው ሁሉ በባቢሎን ላይ እልል ይላሉ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሁጲሳ ባጋፐ ይያ ባይዝያዋንቱ ኩሽያን ባብሎነ ኦይቀትያ ድራዉ፥ ሳሉነ ሳአይ ቃይ ኡንቱንቱ ግዶን ደእያ ኡባባይ እልላና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Huup'issa baggappe yiyaa bayzziyaawanttu kushiyan Baabloone oyk'k'ettiyaa diraw, saluunne sa'ay k'ay unttunttu giddon de'iyaa ubbabay ililana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dhayssizayti pudeha baggafe yiidi izo oliza gishshas saloynne sa7ay qasse istta giddon diza ubbay Baabiloone bolla ilili gaana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ይሲዛይቲ ፑዴሃ ባጋፌ ዪዲ ኢዞ ኦሊዛ ጊሻስ ሳሎይኔ ሳኣይ ቃሴ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ኡባይ ባቢሎኔ ቦላ ኢሊሊ ጋና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፑደሀ ባጋፈ ያና ይሰይሳታ ኩሸን ባብሎነይ ገልያ ዎደ ሳሎንነ ሳአን ደእያ ኡባባይ እልላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Pudeha baggafe yaana dhayseysata kushen Babilooney geliya wode saloninne sa7an de7iya ubbabay ililana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰማይና ምድር በውስጣቸውም ያለው ሁሉ፣ በባቢሎን ላይ እልል ይላሉ፤ አጥፊዎች ከሰሜን ወጥተው፣ እርሷን ይወጓታልና፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ባቢሎን ከሰሜን በሚመጡ አጥፊዎች እጅ በወደቀች ጊዜ በሰማይና በምድር የሚገኝ ሠራዊት ሁሉ በደስታ እልል ይላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም መጥፋእቲ ኻብ ሰሜን ክመፁዋ እዮም እሞ፥ ሰማይን ምድርን ኣብኣቶም ዘሎ ዅሉን፥ ብዛዕባ ባቢሎን ዕልል ክብሉ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር።