Jeremiah 51:46 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ልብኻ ኸይትደፍእን ነቲ ኣብታ ሃገር ዚስማዕ ወረ ኽትፈርህን ድማ፤ ሓደ ዓመት ክልቲኡ ወረ ክመጽእ እዩ፣ ድሕሪኡ ድማ ኣብ ካልእ ዓመት ወረ ክመጽእን ኣብታ ሃገር ዓመጽን ክመጽእ እዩ፣ ገዛኢ ኣንጻር ገዛኢ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በም​ድ​ርም ከሚ​ሰማ ወሬ የተ​ነሣ አት​ፍሩ፤ ልባ​ች​ሁም የዛለ አይ​ሁን፤ በአ​ንድ ዓመት ወሬ ይመ​ጣል፤ ከዚ​ያም በኋላ በሌ​ላው ዓመት ወሬ ይመ​ጣል፤ በም​ድ​ርም ላይ ግፍ ይነ​ግ​ሣል፤ አለ​ቃም በአ​ለቃ ላይ ይነ​ሣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምድርም ከሚሰማ ወሬ የተነሣ አትፍሩ ልባችሁም የዛለ አይሁን፤ በአንድ ዓመት ወሬ ይመጣል፥ ከዚያም በኋላ በሌላው ዓመት ወሬ፥ በምድርም ላይ ግፍ ይመጣል፥ አለቃም በአለቃ ላይ ይነሣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በምድሪቱም ከሚሰማው ወሬ የተነሣ ልባችሁ የዛለ አይሁን አትፍሩም፤ በአንዱም ዓመት አንድ ወሬ፥ በሚቀጥለውም ዓመት ሌላ ወሬ ይመጣል፥ በምድሪቱም ላይ ዓመጽ ይሆናል፥ ገዢም በገዢ ላይ ይነሣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢታን ኦደትያ ኦዱዋ ስስያ ዎደ፥ ህርጎፕተነ ያዮፕተ! ላይን ላይን ኦዱ ኦዱዋ ካል ካሊደ ያና። ሄ ዎደ ካቲ ካትያ ቦላ ደንድያ ማካላ ኦዱ ቢታን ስሰታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biittan odettiyaa oduwaa sisiyaa wode, hirggoppitenne yayyoppite! Laytsan laytsan oduu oduwaa kaalli kaalliide yaana. He wode kaatii kaatiyaa bolla denddiyaa makkala oduu biittan sisettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Worey biittayn seetettishin hidota qanxxoftenne babofte; kawoy kawo bolla dendizayssa, makkallateththi biittay bolla dizayssa issi worey ha layththan, haray layth kaallidi yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎሬይ ቢታይን ሴቴቲሺን ሂዶታ ቃንጾፍቴኔ ባቦፍቴ፤ ካዎይ ካዎ ቦላ ዴንዲዛይሳ፥ ማካላቴ ቢታይ ቦላ ዲዛይሳ ኢሲ ዎሬይ ሃ ላይን፥ ሃራይ ላይ ካሊዲ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቢታን ኦደትያ ኦዳ ስእያ ዎደ ኡፋይስ ቃንፆፍተነ ያዮፍተ። ላይን ላይን ኦድ ካልድ ካልድ ያና። ሄ ዎደ ካዎይ ካዋ ቦላ ደንድያ ማካላ ኦድ ቢታን ስኤታና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biittan odetiya odaa si7iya wode ufaysi qanxofitenne yayyofite. Laythan laythan odi kaallidi kaallidi yaana. He wode kawoy kawa bolla dendiya makalla odi biittan si7etana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወሬ በምድሪቱ ሲሰማ፣ ተስፋ አትቍረጡ፤ አትፍሩም፤ ገዥ በገዥ ላይ ስለ መነሣቱ፣ ዐመፅም በምድሪቱ ስለ መኖሩ፣ አንድ ወሬ ዘንድሮ፣ ሌላውም ለከርሞ ይመጣል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከምትሰሙትም የጒምጒምታ ወሬ የተነሣ በመፍራት ወኔአችሁ አይቀዝቅዝ፤ በየዓመቱ ልዩ ልዩ የጒምጒምታ ወሬ ይነዛል፤ በምድሪቱ ላይ አንዱ ንጉሥ ሌላውን እንደሚወጋ የሚገልጥ የዐመፅ ጒምጒምታ ወሬ ይሰማል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በዝ ዓመት እዙይ ሓደ ወረ ኽውረ፤ በቲ ዳሕረዋይ ዓመት ድማ ኻልእ ወረ ኽውረ፥ ኣብ ሃገር ከዓ ዓመፅ ኽስልጥን፥ ገዛኢውን ኣብ ልዕሊ ገዛኢ ኽለዓል እዩ እሞ፥ ልብኹም ኣይሸበር፤ በቲ ኣብታ ሃገር ዝስማዕ ወረ ኸዓ ኣይትፍርሑ።