Jeremiah 51:44 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንቤል ኣብ ባቢሎን ክበጽሖ እየ፡ ዝውሓጦ ድማ ካብ ኣፉ ከውጽኦ እየ። ኣህዛብ ድማ ደጊም ናብኡ ኣይክውሕዙን እዮም፤ እወ፡ መንደቕ ባቤል ክወድቕ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በባቢሎንም ላይ እበቀላለሁ፤ የዋጠችውንም ከአፍዋ አስተፋታለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርስዋ አይሰበሰቡም፤ የባቢሎንም ቅጥሮች ይወድቃሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይነጉዱም፥ የባቢሎንም ቅጥር ወድቆአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቤላ ግያ ባብሎነ ጾሳ ታን ሙራና፤ እ ምቴዳዋካ ታን አ ኡሉዋፐ ከስሳና። ሄዋፐ ጉይያን፥ ካዉተቱ አኮ ዙልያዋ አጋና፤ ባብሎነ ግምቢካ ኩንዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Beela giyaa Baabloone s'oossaa taani murana; I mitteeddawaakka taani Aa uluwaappe kesissana. Hewaappe guyyiyaan, kawutetsatuu aakko zuliyaawaa aggana; Baabloone gimbbiikka kunddana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Beele tani Baabiloonen qaxxayana; izi mittidayssaka ta cooshshana; hayssafe kawoteththay izakko goggenna; Baabiloone gimbey kundana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤሌ ታኒ ባቢሎኔን ቃጻያና፤ ኢዚ ሚቲዳይሳካ ታ ጮሻና፤ ሃይሳፌ ካዎቴይ ኢዛኮ ጎጌና፤ ባቢሎኔ ጊምቤይ ኩንዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቤላ ጌተትያ ባብሎነ ኤቃ ታ ሴራና፤ እ ምትዳባ እያ ኡሉዋፐ ከሳና። ህዛፐ ጉየ፥ ካዎተት እያኮ ጎገይሳ አጋና፤ ባብሎነ ግምበይ ኩንዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Beella geetetiya Babiloone eeqa ta seerana; I mittidaba iya uluwape kessana. Hizape guye, kawotethati iyako goggeysa aggana; Babiloone gimbey kundana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቤልን በባቢሎን ውስጥ እቀጣለሁ፤ የዋጠውን አስተፋዋለሁ፤ ሕዝቦች ከእንግዲህ ወደ እርሱ አይጐርፉም፤ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የባቢሎን ጣዖት የሆነውን ቤልን እቀጣለሁ፤ የተሰረቁ ዕቃዎቹንም ከእጁ አስጥላለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲህም አሕዛብ አይሰግዱለትም።” “የባቢሎን ቅጽሮች ወድቀዋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ንቤል ኣብ ባቢሎን ክቐፅዖ፥ ነቲ ዝወሓጦውን ከትፍኦ እየ፤ ድሕሪዙይ ኣህዛብ ናብኡ ኣይውሕዙን እዮም። ቅፅሪ ባቢሎንውን ክወድቕ እዩ። |