Jeremiah 51:43 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከተማታቱ በረኻ፡ ደረቕ ምድርን ምድረበዳን፡ ሓደ እኳ ዘይነብረላ፡ ወዲ ሰብውን ዘይሓልፈላ ምድሪ እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከተሞችዋ ባድማና ደረቅ ምድር፥ ሰውም የማይቀመጥበት፥ የሰውም ልጅ የማያልፍበት ምድር ሆኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከተሞችዋ ባድማና ደረቅ ምድር ምድረ በዳም፥ ሰውም የማይቀመጥበት የሰውም ልጅ የማያልፍበት ምድር ሆኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከተሞችዋ ባድማና ደረቅ ምድር ምድረ በዳም፥ ሰውም የማይቀመጥባቸው የሰውም ልጅ የማያልፍባቸው ምድር ሆኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ካታማቱ ኮለቲደ፥ ዳጋንያባ ግዴድኖ፤ እራይ ቡከና ባዞ ቢታ፥ አይ አሳይነ ደኤና ቢታነ አሳ ናአይ ግዱዋና አና ቢታ ግዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa katamatuu kolettiide, dagantsiyaabaa gideeddino; iray bukkenna bazzo biittaa, ay asaynne de'enna biittanne asaa na'ay gidduwaana aad'd'ena biittaa gideeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi katamati asi bayndaso, asi mokki xeellonttaso, melanne bazzo biitta, aykkoy baynda bula biitta gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ካታማቲ ኣሲ ባይንዳሶ፥ ኣሲ ሞኪ ጼሎንታሶ፥ ሜላኔ ባዞ ቢታ፥ ኣይኮይ ባይንዳ ቡላ ቢታ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ካታማት ላለትድ፥ ዳጋንያባ ግድዶሶና፤ ሃ ባይና መላ ቢታ ዳንዶሶና፤ አስ ዶና በስነ ኦንካ ካንድ አና በሲ ግድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya katamati laaletidi, daganthiyaba gididosona; haathi bayna mela biitta daanidosona; asi doonna bessinne oonika kanthidi aadhona bessi gididosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከተሞቿ ሰው የማይኖርባቸው፣ ዝርም የማይልባቸው፣ ደረቅና በረሓማ ቦታ፣ ባድማ ምድርም ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከተሞቹ ውሃ የማይገኝባቸውና ማንም ሊኖርባቸውም ሆነ ሊተላለፍባቸው የማይችል ምድረ በዳ ሆነዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከተማታታ ሓደ እኳ ዘይነብረለን፥ ብኣኣተንውን ዝሓልፍ ዘይብለን፥ ዝባደማን ንቑፅ ምድረ በዳን ኮና። |