Jeremiah 51:35 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣብ ልዕለይን ኣብ ሥጋይን እተገብረ ዓመጽ ኣብ ባቤል እዩ፣ ነበርቲ ጽዮን ኪብሉ እዮም፤ ደመይ ድማ ኣብ ልዕሊ ነበርቲ ከለዳ፡ ኢየሩሳሌም ክትብል እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በጽ​ዮን የም​ት​ኖር በእኔ ላይ የተ​ደ​ረገ ግፍና ሥቃይ በባ​ቢ​ሎን ላይ ይሁን ትላ​ለች፤ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ደሜ በከ​ለ​ዳ​ው​ያን ምድር በሚ​ኖ​ሩት ላይ ይሁን ትላ​ለች።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በጽዮን የምትቀመጥ። በእኔና በሥጋዬ የተደረገ ግፍ በባቢሎን ላይ ይሁን ትላለች፤ ኢየሩሳሌምም። ደሜ በከለዳውያን ምድር በሚኖሩት ላይ ይሁን ትላለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጽዮን የሚኖሩ እንዲህ ይበሉ፦ “በእኔና በሥጋ ዘመዶቼ ላይ የተደረገ ግፍ በባቢሎን ላይ ይሁን” ኢየሩሳሌምም እንዲህ ትበል፦ “ደሜ በከለዳውያን ምድር በሚኖሩት ላይ ይሁን”።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ጽዮነ አሳይ፥ “ባብሎነ ኑ ቦላነ ኑ አሳ ቦላ ኦዳ ኢታባይ ኡባይ አ ቦላ ስሞ።” የሩሳላመ አሳይ፥ “ኑ ሱ አጩ ባብሎነን ደእያ አሳ አቾ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, S'iyoone asay, «Baabloone nu bollanne nu asaa bolla ootseedda iitabay ubbay Aa bolla simmo.» Yerusaalame asay, «Nu suutsaa ac'uu Baabloonen de'iyaa asaa achcho» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Xiyoone asay, «Nu bolla gakkida geney Baabiloone bolla gakko» gees; Yerusalaamey, «Nu suuththi Baabiloonen diza asata bolla gido» gawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጺዮኔ ኣሳይ፥ «ኑ ቦላ ጋኪዳ ጌኔይ ባቢሎኔ ቦላ ጋኮ» ጌስ፤ ዬሩሳላሜይ፥ «ኑ ሱ ባቢሎኔን ዲዛ ኣሳታ ቦላ ጊዶ» ጋዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅዮነይ፥ “ባብሎነይ ኑ ቦላ ኦዳ ኢታባ ኡባይ እያ ቦላ ስሞ” ያጎሶና። የሩሳላመይ፥ “ኑ ሱ አጮይ ባብሎነ አሳ ኦይኮ” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xiyooney, “Babilooney nu bolla oothida iitaba ubbay iya bolla simmo” yaagosona. Yerusalaamey, “Nu suuthaa acoy Babiloone asa oyko” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጽዮን ነዋሪዎች፣ እንዲህ ይላሉ፤ በሥጋችን ላይ የተፈጸመው ግፍ በባቢሎን ላይ ይሁን፤” ኢየሩሳሌም እንዲህ ትላለች፤ “ደማችን በባቢሎን ምድር በሚኖሩት ላይ ይሁን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የጽዮን ከተማ ሕዝብ “በእኛ ላይ የደረሰው ሥቃይ በባቢሎን ላይ ይድረስ!” ይላሉ፤ የኢየሩሳሌምም ሕዝብ “የእኛ ደም እንደ ፈሰሰ የባቢሎናውያንም ደም ይፍሰስ!” ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ፅዮን እትነብር፦ “እቲ ኣባይን ኣብ ስጋይን ዝተገብረ ግፍዒ ኣብ ልዕሊ ባቢሎን ይውረድ” ትብል። ኢየሩሳሌም ከዓ፥ “ደመይ ኣብ ልዕሊ እቶም ኣብ ባቢሎን ዝነብሩ ዘለዉ ይውረድ” ትብል።