Jeremiah 51:29 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምድሪ ባቢሎን ነባሪ ዘይብላ ምድረበዳ ንምግባሩ፡ ኵሉ ሓሳብ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ባቢሎን ኪፍጸም እዩ እሞ፡ እታ ምድሪ ተንቀጥቀጠትን ክትሓዝንን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማንም እንዳይቀመጥባት የባቢሎንን ምድር ባድማ ያደርጋት ዘንድ የእግዚአብሔር ዐሳብ በባቢሎን ላይ ጸንቶአልና ምድር ተናወጠች፤ ታመመችም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማንም እንዳይቀመጥባት የባቢሎንን ምድር ባድማ ያደርጋት ዘንድ የእግዚአብሔር አሳብ በባቢሎን ላይ ጸንቶአልና ምድር ተናወጣለች ታመመችም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማንም እንዳይቀመጥባት የባቢሎንን ምድር ባድማ ለማድረግ የጌታ አሳብ በባቢሎን ላይ ጸንቶአልና ምድር ተናወጠች ተወራጨችም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ባብሎነ ኦንነ ደኤና ባዞ ኦናዉ መና ጎዳይ ሀልቼዳ ሀልቹዋ ፖልያ ድራዉ፥ ቢታይ ኡባይ ኮኮረነ ፖርቃካቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Baabloone ooninne de'enna bazzo ootsanaw Med'inaa Goday halchcheedda halchchuwaa poliyaa diraw, biittay ubbay kokkorenne pork'k'akattee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone oonikka dontta bazzo biitta histtanaas GODAY qoppida qofay polettana wodey gakkida gishshas biittay kokkorees; metonkka poporqqu gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ኦኒካ ዶንታ ባዞ ቢታ ሂስታናስ ጎዳይ ቆፒዳ ቆፋይ ፖሌታና ዎዴይ ጋኪዳ ጊሻስ ቢታይ ኮኮሬስ፤ ሜቶንካ ፖፖርቁ ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ባብሎነይ ኦንካ ዶና ባይሳ ኦናዉ ጎዳይ ሀልችዳ ሀልቹዋ ፖልያ ግሾ፥ ቢታ ኡባይ ኮኮረስነ ፖርቃቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Babilooney oonika doonna baysa oothanaw Goday halchida halchuwa poliya gisho, biitta ubbay kokoresinne porqatees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰው በዚያ መኖር እስከማይችል ድረስ፣ የባቢሎንን ምድር ባድማ ለማድረግ፣ እግዚአብሔር በባቢሎን ላይ ያቀደው ስለሚጸና፣ ምድር ትናወጣለች፤ በሥቃይም ትወራጫለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባቢሎንን ማንም የማይኖርባት ምድረ በዳ እንድትሆን ለማድረግ እግዚአብሔር ያቀደውን የሚፈጽምበት ጊዜ ከመሆኑ የተነሣ፥ ምድር በመናወጥ ትንቀጠቀጣለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር እቲ ንሃገር ባቢሎን ሓደ እኳ ዝነብረላ ዘይብላ፥ ምድረ በዳ ኽገብራ እየ ኢሉ፥ ዝወሰነላ ይፍፅሞ ኣሎሞ፥ ምድሪ ትንቅጥቀጥ ራዕራዕውን ትብል ኣላ። |