Jeremiah 51:26 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካባኻትኩም ከኣ እምኒ መኣዝን ወይ እምኒ ንመሰረት ኣይኪወስዱልኩምን እዮም። ንስኻትኩም ግና ንዘለኣለም በረኻ ክትኮኑ ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአንተም ለማዕዘን የሚሆን ድንጋይንና ለመሠረት የሚሆን ድንጋይን አይወስዱም፤ ለዘለዓለምም አጠፋሃለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአንተም ለማዕዘንና ለመሠረት የሚሆን ድንጋይ አይወስዱም፥ ለዘላለምም ባድማ ትሆናለህ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአንተም ለማዕዘንና ለመሠረት የሚሆን ድንጋይ አይወስዱም፥ ለዘለዓለምም ባድማ ትሆናለህ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላኤን ኔፐ ባሱዋን የግያ ዎይ ግምቢያዉ አክያ ሹቻይ ደኤና፤ ኔን መናዉካ አይነ ባይናዋ ግዳናዋ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laa"entso neeppe baasuwaan yeggiyaa woy gimbbiyaw akkiyaa shuchchay de'enna; neeni med'inawukka ayinne baynawaa gidanawaa. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neeppe yochcha shuchchi beettenna; gulas gidiza shuchchi ekettenna; neni mernaas bula gidana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔፔ ዮቻ ሹቺ ቤቴና፤ ጉላስ ጊዲዛ ሹቺ ኤኬቴና፤ ኔኒ ሜርናስ ቡላ ጊዳና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔፐ ባሶን የግያ ዎይኮ ግምቤስ ኤከትያ ሹች ዴና፤ ነ መርናዉ ባይሳ ግዳና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neepe baason yeggiya woyko gimbees eketiya shuchi deenna; ne merinaw baysa gidana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአንቺ ለማእዘን የሚሆን ድንጋይ፣ ለመሠረትም የሚሆን ዐለት አይወሰድም፤ ለዘላለም ባድማ ትሆኛለሽ፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለማእዘን ወይም ለመሠረት የሚያገለግል ድንጋይ አይገኝብሽም፥ አንቺ ለዘለዓለሙ ምድረ በዳ ትሆኚአለሽ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሓዋሩ ምድረ በዳ ኽትኮን ኢኻ እምበር፥ ንመኣዝን ወይ ንመሰረት ዝኸውን እምኒ ኻባኻ ኸቶ ኣይውሰድን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |