Jeremiah 51:26 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካባኻትኩም ከኣ እምኒ መኣዝን ወይ እምኒ ንመሰረት ኣይኪወስዱልኩምን እዮም። ንስኻትኩም ግና ንዘለኣለም በረኻ ክትኮኑ ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከአ​ን​ተም ለማ​ዕ​ዘን የሚ​ሆን ድን​ጋ​ይ​ንና ለመ​ሠ​ረት የሚ​ሆን ድን​ጋ​ይን አይ​ወ​ስ​ዱም፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ምም አጠ​ፋ​ሃ​ለሁ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአንተም ለማዕዘንና ለመሠረት የሚሆን ድንጋይ አይወስዱም፥ ለዘላለምም ባድማ ትሆናለህ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአንተም ለማዕዘንና ለመሠረት የሚሆን ድንጋይ አይወስዱም፥ ለዘለዓለምም ባድማ ትሆናለህ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኤን ኔፐ ባሱዋን የግያ ዎይ ግምቢያዉ አክያ ሹቻይ ደኤና፤ ኔን መናዉካ አይነ ባይናዋ ግዳናዋ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laa"entso neeppe baasuwaan yeggiyaa woy gimbbiyaw akkiyaa shuchchay de'enna; neeni med'inawukka ayinne baynawaa gidanawaa. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neeppe yochcha shuchchi beettenna; gulas gidiza shuchchi ekettenna; neni mernaas bula gidana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔፔ ዮቻ ሹቺ ቤቴና፤ ጉላስ ጊዲዛ ሹቺ ኤኬቴና፤ ኔኒ ሜርናስ ቡላ ጊዳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔፐ ባሶን የግያ ዎይኮ ግምቤስ ኤከትያ ሹች ዴና፤ ነ መርናዉ ባይሳ ግዳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neepe baason yeggiya woyko gimbees eketiya shuchi deenna; ne merinaw baysa gidana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከአንቺ ለማእዘን የሚሆን ድንጋይ፣ ለመሠረትም የሚሆን ዐለት አይወሰድም፤ ለዘላለም ባድማ ትሆኛለሽ፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለማእዘን ወይም ለመሠረት የሚያገለግል ድንጋይ አይገኝብሽም፥ አንቺ ለዘለዓለሙ ምድረ በዳ ትሆኚአለሽ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሓዋሩ ምድረ በዳ ኽትኮን ኢኻ እምበር፥ ንመኣዝን ወይ ንመሰረት ዝኸውን እምኒ ኻባኻ ኸቶ ኣይውሰድን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።