Jeremiah 51:24 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንባቢሎንን ንዅሎም ነበርቲ ከለዳን ከኣ ኣብ ቅድሜኹም ኣብ ጽዮን ዝገበርዎ ዅሉ ክፉእ ክፈድዮም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጽዮን በዐይናችሁ ፊት ስለ ሠሩት ክፋታቸው ሁሉ በባቢሎንና በከለዳውያን ምድር የሚኖሩትን ሁሉ እበቀላለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጽዮን በዓይናችሁ ፊት ስለሠሩት ክፋታቸው ሁሉ በባቢሎንና በከለዳውያን ምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ፍዳቸውን እከፍላለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጽዮን በዓይናችሁ ፊት ስለ ሠሩት ክፋታቸው ሁሉ በባቢሎንና በከለዳውያን ምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ፍዳቸውን እከፍላለሁ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ባብሎነ አሳይነ ባብሎነን ደእያዋንቱ ጽዮነ ቦላ ኦዳ ኢታ ሀሉዋ ታን ህንተ ጼልሽን ከሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Baabloone asaynne Baabloonen de'iyaawanttu S'iyoone bolla ootseedda iitaa haluwaa taani hintte s'eellishshin kessana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Xiyoone bolla istti ooththida iita ooso gishshas Baabiloonesinne izin diza ubbaas intte intte ayfen be7ishin istta ooso mala ta isttas immana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ጺዮኔ ቦላ ኢስቲ ኦዳ ኢታ ኦሶ ጊሻስ ባቢሎኔሲኔ ኢዚን ዲዛ ኡባስ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌን ቤኢሺን ኢስታ ኦሶ ማላ ታ ኢስታስ ኢማና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ባብሎነይነ ባብሎነ አሳይ ፅዮነ ቦላ ኦዳ ኢታ ኦሱዋ ግሾ ህንተ ፄልሽን ታ ሀሎ ከያና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Babilooneynne Babiloone asay Xiyoone bolla oothida iita oosuwa gisho hinte xeellishin ta halo keyana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በጽዮን ላይ ስላደረሱት ጥፋት ሁሉ ለባቢሎንና በባቢሎን ለሚኖሩት ሁሉ ዐይናችሁ እያየ ዋጋቸውን እከፍላቸዋለሁ” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ባቢሎንና ሕዝብዋ በኢየሩሳሌም ስላደረጉት ክፉ ሥራ ሁሉ በመበቀል ብድራታቸውን ስከፍላቸው ታያላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣብ ፅዮን ኣብ ቅድሚ ዓይንኹም ብዝፈፀምዎ ኽፍኣት፥ ኣነ ንባቢሎንን ኣብኣ ንዝነብሩ ከለዳውያንን ክፈድዮም እየ። |