Jeremiah 51:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ባቢሎን ድማ ኣድነቕቲ ክሰድድ እዩ፡ ንሳቶም ድማ ክነፍሑዋ፡ ምድራ ድማ ባዶ ክገብሩዋ እዮም፤ ብመዓልቲ ጸበባ ኣብ ዙርያኡ ኪጻረርዋ እዮም እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በባቢሎንም ላይ ተሳዳቢ ሰዎችን እሰድዳለሁ፤ እነርሱም ይሰድቧታል፤ ምድርዋንም ባዶ ያደርጋሉ፤ በመከራም ቀን በዙሪያዋ ይከብቡአታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በባቢሎንም ላይ የሚያዘሩትን ሰዎች እሰድዳለሁ እነርሱም ያዘሩአታል፥ ምድርዋንም ባዶ ያደርጋሉ፤ በመከራም ቀን በዙሪያዋ ይከብቡአታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በባቢሎንም ላይ የሚያዘሩትን ሰዎች እልካለሁ እነርሱም ያዘሩአታል፥ ምድርዋንም ባዶ ያደርጋሉ፤ በመከራም ቀን በዙሪያዋ ይከብቡአታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ባብሎነ ቦላ አላጋቱዋ፥ ጫርኩዋዳን ፑንያዋንታ ኪታና፤ አ ቢታ አይነ ባይናዋ ኦና። አ ባየ ጋላስ ኡንቱንቱ ኡባ ሳና አ ዶዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Baabloone bolla allagatuwaa, c'arkkuwaadan punniyaawantta kiittana; Aa biittaa ayinne baynawaa ootsana. Aa bayetsaa gallassi unttunttu ubba saanna Aa dooddana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izo suragganaassinne izo dhayssanaas allagata ta Baabiloone bolla kiittana; iza metotida gallas izo dooddi oykkidi un7eththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዞ ሱራጋናሲኔ ኢዞ ይሳናስ ኣላጋታ ታ ባቢሎኔ ቦላ ኪታና፤ ኢዛ ሜቶቲዳ ጋላስ ኢዞ ዶዲ ኦይኪዲ ኡንኤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ባብሎነ ቦላ ጫርኮዳ ፑንያ አላጋታ ኪታና። እያ ዩዋ ጋላስ ኤንቲ ኡባ በሳራ እያ ኡንኤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Babiloone bolla carkoda punniya allagata kiittana. Iya dhayuwa gallas enti ubba bessara iya un7ethana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲያበጥሯትና እንዲያወድሟት፣ ባዕዳንን በባቢሎን ላይ እልካለሁ፤ በመከራዋም ቀን፣ ከብበው ያስጨንቋታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እንደ እህል የሚያበጥሯትና ምድርዋን የሚያጠፉ የውጪ ጠላቶችን ወደ ባቢሎን እልካለሁ፤ እነርሱም የምትጠፉበት ጊዜ ሲደርስ ከየአቅጣጫው አደጋ ይጥሉባታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንባቢሎን ዝበታትንዋ፥ ንሃገራ ኸዓ ዘባድምዋ ጓኖት ክሰደላ እየ። በታ መዓት ዝወርደላ መዓልቲ ኸዓ፥ ብዅሉ ወገን ክወርዋን ከባድምዋን እዮም። |