Jeremiah 51:19 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግደ ያእቆብ ከምኦም ኣይኰነን። ንሱ ንዅሉ ዝፈጠረ እዩ፣ እስራኤል ድማ በትሪ ርስቱ እዩ። እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ስሙ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የያ​ዕ​ቆብ ዕድል ፋንታ እንደ እነ​ዚህ አይ​ደ​ለም፤ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና። እስ​ራ​ኤ​ልም የር​ስቱ ነገድ ነው። ስሙም የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የያዕቆብ ድርሻ እንደ እነዚህ አይደለም፥ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፥ ስሙ የሠራዊት ጌታ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ያቆባ ጾሳይ፥ ሄዋ ማላ ግደና። አያዉ ጎፐ፥ እ ኡባባ መዳዋ። እስራኤልያ አሳይ እ ባረዉ ዶሬዳ ዛረ። አ ሱንይካ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Yaak'ooba S'oossay, hewaa mala gidenna. Ayaw gooppe, I ubbabaa med'd'eeddawaa. Israa'eeliyaa Asay I barew dooreedda zare. Aa suntsaykka Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobe qaaday gidikko heytantta mala gidenna; izi ubbaa medhdhidayssa; Isra7eele asay izi baas doorida dere; iza sunththi GODAA Ubbaafe Wolqqama Xoossa» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤ ቃዳይ ጊዲኮ ሄይታንታ ማላ ጊዴና፤ ኢዚ ኡባ ሜዳይሳ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢዚ ባስ ዶሪዳ ዴሬ፤ ኢዛ ሱን ጎዳ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ያይቆባ ፆሳይ ኤንታ መላ ግደና፤ ኡባባ መዳይ እያ። እ ባዉ ዶርዳ ኮቻይ እስራኤለ አሳ፤ እያ ሱንይ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Yayqooba Xoossay enta mela gidenna; ubbaba medhiday iya. I baw doorida kochay Isra7eele asaa; iya sunthay Ubbaafe Wolqaama Godaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የያዕቆብ ዕድል ፈንታ የሆነው ግን እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው። ስሙ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የያዕቆብ አምላክ ግን እንደ እነርሱ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ ለራሱ የተለየ ሕዝብ እንዲሆን እስራኤልን መርጦታል፤ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግደ ያእቆብ ግና ኸምዙይ ኣይኮነን፤ ንሱ ንዅሉ ዝፈጠረ እዩሞ፥ እስራኤል ድማ ነገድ ርስቱ እዩ፤ ስሙውን ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር እዩ።