Jeremiah 51:17 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፍ ሰብ ብፍልጠቱ ዕቡይ እዩ። ነፍሲ ወከፍ መስራቲ በቲ ዝተቐርጸ ምስሊ ይሓፍር፣ እቲ ዝተደርበየ ምስሉ ሓሶት እዩ፣ ትንፋስ ድማ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው ሁሉ ዕውቀትን አጥቶአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ሐሰተኞች ጣዖታትን ሠርተዋልና፥ እስትንፋስም የላቸውምና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው ሁሉ እውቀት አጥቶ ሰንፎአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው ሁሉ ቂላ ቂልና እውቀት የሌለው ሆኖአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ኡባይ አኬካይነ ኤራይ ባይናዋ። ቃይ ዎርቃ ትጊደ፥ ኤቃ ምስለቱዋ መያዋንቱ ኡባቱ ዬላቴድኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ምስለቱ ዎርዶነ ሸምፑ ባይናዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay ubbay akeekayinne eray bayinnawaa. K'ay work'k'aa tigiide, eek'aa misiletuwaa med'd'iyaawanttu ubbatuu yeellateeddino. Ayaw gooppe, unttunttu misiletuu worddonne shemppuu bayinnawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «As ubbay dammanne erateththi bayndayssa gidides; worqqa seerisizayti ubbay ba ooththida eeqa misletan yeellatida; istti giigsida misleti wordonne shemppoy bayndayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣስ ኡባይ ዳማኔ ኤራቴ ባይንዳይሳ ጊዲዴስ፤ ዎርቃ ሴሪሲዛይቲ ኡባይ ባ ኦዳ ኤቃ ሚስሌታን ዬላቲዳ፤ ኢስቲ ጊግሲዳ ሚስሌቲ ዎርዶኔ ሼምፖይ ባይንዳይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አስ ኡባይ ኤያነ አኬክ ባይናይሳ፤ ኤንታ ምስለት ዎርዶነ ሸምፖይ ባይናይሳታ ግድያ ግሾ፥ ዎርቃ ሼሽድ ኤቃ መይሳት ዬላትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asi ubbay eeyanne akeeki baynaysa; enta misileti wordonne shempoy baynayisata gidiya gisho, worqaa sheeshidi eeqa medheysati yeellatidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እያንዳንዱ ሰው ጅልና ዕውቀት የለሽ ነው፤ የወርቅ አንጥረኛው ሁሉ በሠራው በጣዖቱ ዐፍሯል፤ የቀረጻቸው ምስሎቹ የሐሰት ናቸው፤ እስትንፋስ የላቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎች ሁሉ ሞኞችና አላዋቂዎች ሆኑ፤ የሠሩአቸው ምስሎች አሳፋሪ ስለ ሆኑና ሕይወትም ስለሌላቸው አንጥረኛው በሠራቸው ጣዖቶች አፍሮባቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ሰብ፥ ፍልጠት ስኢኑ ሰነፈ፤ ኵሎም ኣንጠረኛታት፥ በቶም ዝሰርሕዎም ይሓፍሩ፤ እቶም ብፍሲ ዝተሰርሑ ምስልታት፥ ሓሰትን ህይወት ዘይብሎምን እዮም እሞ። |