Jeremiah 51:17 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ ወከፍ ሰብ ብፍልጠቱ ዕቡይ እዩ። ነፍሲ ወከፍ መስራቲ በቲ ዝተቐርጸ ምስሊ ይሓፍር፣ እቲ ዝተደርበየ ምስሉ ሓሶት እዩ፣ ትንፋስ ድማ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው ሁሉ ዕው​ቀ​ትን አጥ​ቶ​አል፥ አን​ጥ​ረ​ኛም ሁሉ ከቀ​ረ​ጸው ምስል የተ​ነሣ አፍ​ሮ​አል፤ ሐሰ​ተ​ኞች ጣዖ​ታ​ትን ሠር​ተ​ዋ​ልና፥ እስ​ት​ን​ፋ​ስም የላ​ቸ​ው​ምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ሁሉ እውቀት አጥቶ ሰንፎአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰው ሁሉ ቂላ ቂልና እውቀት የሌለው ሆኖአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ኡባይ አኬካይነ ኤራይ ባይናዋ። ቃይ ዎርቃ ትጊደ፥ ኤቃ ምስለቱዋ መያዋንቱ ኡባቱ ዬላቴድኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ምስለቱ ዎርዶነ ሸምፑ ባይናዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay ubbay akeekayinne eray bayinnawaa. K'ay work'k'aa tigiide, eek'aa misiletuwaa med'd'iyaawanttu ubbatuu yeellateeddino. Ayaw gooppe, unttunttu misiletuu worddonne shemppuu bayinnawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «As ubbay dammanne erateththi bayndayssa gidides; worqqa seerisizayti ubbay ba ooththida eeqa misletan yeellatida; istti giigsida misleti wordonne shemppoy bayndayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣስ ኡባይ ዳማኔ ኤራቴ ባይንዳይሳ ጊዲዴስ፤ ዎርቃ ሴሪሲዛይቲ ኡባይ ባ ኦዳ ኤቃ ሚስሌታን ዬላቲዳ፤ ኢስቲ ጊግሲዳ ሚስሌቲ ዎርዶኔ ሼምፖይ ባይንዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አስ ኡባይ ኤያነ አኬክ ባይናይሳ፤ ኤንታ ምስለት ዎርዶነ ሸምፖይ ባይናይሳታ ግድያ ግሾ፥ ዎርቃ ሼሽድ ኤቃ መይሳት ዬላትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asi ubbay eeyanne akeeki baynaysa; enta misileti wordonne shempoy baynayisata gidiya gisho, worqaa sheeshidi eeqa medheysati yeellatidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እያንዳንዱ ሰው ጅልና ዕውቀት የለሽ ነው፤ የወርቅ አንጥረኛው ሁሉ በሠራው በጣዖቱ ዐፍሯል፤ የቀረጻቸው ምስሎቹ የሐሰት ናቸው፤ እስትንፋስ የላቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎች ሁሉ ሞኞችና አላዋቂዎች ሆኑ፤ የሠሩአቸው ምስሎች አሳፋሪ ስለ ሆኑና ሕይወትም ስለሌላቸው አንጥረኛው በሠራቸው ጣዖቶች አፍሮባቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ሰብ፥ ፍልጠት ስኢኑ ሰነፈ፤ ኵሎም ኣንጠረኛታት፥ በቶም ዝሰርሕዎም ይሓፍሩ፤ እቶም ብፍሲ ዝተሰርሑ ምስልታት፥ ሓሰትን ህይወት ዘይብሎምን እዮም እሞ።