Jeremiah 51:12 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ነቲ ኣብ ልዕሊ ነበርቲ ባቢሎን ዝበሎ ሓሲቡን ፈጺሙን እዩ እሞ፡ ነቲ ሰንደቕ ዕላማ ኣብ መናድቕ ባቢሎን ኣንብርዎ፡ ነቲ ሓለውቲ ኣጽንዕዎ፡ ሓለውቲ ኣቐምጡ፡ ድብያታት ኣዳልዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በባ​ቢ​ሎን ቅጥ​ሮች ላይ ዓላ​ማ​ውን አንሡ፤ ከጕ​ራ​ን​ጕ​ሬ​አ​ችሁ ጋር ጽኑ፤ ተመ​ል​ካ​ቾ​ችን አቁሙ፤ መሣ​ሪ​ያ​ች​ሁን አዘ​ጋጁ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በባ​ቢ​ሎን በሚ​ኖ​ሩት ላይ የተ​ና​ገ​ረ​ውን ያደ​ርግ ዘንድ ጀም​ሮ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በባቢሎን ቅጥር ዓላማውን አንሡበት፥ ጥበቃን አጽኑ፥ ተመልካቾችን አቁሙ፥ ድብቅ ጦር አዘጋጁ። እግዚአብሔር በባቢሎን በሚኖሩት ላይ የተናገረውን አስቦአልና፥ አድርጎአልምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በባቢሎን ቅጥሮች ላይ ዓላማውን አንሡ፥ ጥበቃን አጠናክሩ፥ የጥበቃን ሰዎች አቁሙ፥ ድብቅ ጦር አዘጋጁ፤ በባቢሎን በሚኖሩት ላይ የተናገረውን ጌታ አስቦታልና እንዲሁም ደግሞ አድርጎታልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባብሎነ ቦላ ኦላ ባንድራ ደንተ፤ ናግያዋንታካ ምንተ! ዎችያዋንታካ ኡንቱንቱ ሳኣን ሳኣን ዎተ፤ ዙጊደ ናግያ ኦላንቻቱዋካ ጊግስተ!” ያጌድኖ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ባብሎነን ደእያ አሳ ቦላ ሃሳዬዳዋነ ቆፔዳዋ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baabloone bolla olaa banddiraa dentsite; naagiyaawanttakka mintsetsite! Wochchiyaawanttakka unttunttu sa'aan sa'aan wotsite; zuggiide naagiyaa olanchchatuwaakka giigissite!» yaageeddino. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday Baabloonen de'iyaa asaa bolla haasayeeddawaanne k'oppeeddawaa ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Baabiloone gimbeta bolla malata essite; minththi naagite; zabe naagizayta essite; zamadi uttidi olizayta giigsite. GODAY Baabiloone asaa bolla qoppida qofaanne ba halchcho polana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባቢሎኔ ጊምቤታ ቦላ ማላታ ኤሲቴ፤ ሚን ናጊቴ፤ ዛቤ ናጊዛይታ ኤሲቴ፤ ዛማዲ ኡቲዲ ኦሊዛይታ ጊግሲቴ። ጎዳይ ባቢሎኔ ኣሳ ቦላ ቆፒዳ ቆፋኔ ባ ሃልቾ ፖላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባብሎነ ቦላ ኦላ ባንድራ ደንተ፤ ምንድ ናግተ። ዎቸይሳታ ኤንታ በሳን በሳን ዎተ፤ ዙግድ ጫድያ ኦላንቾታ ጊግስተ’ ” ያግዶሶና። ጎዳይ ባብሎነ አሳ ቦላ ቆፕዳባነ ባ ግዳባ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Babiloone bolla ola bandira denthite; minthidi naagite. Wocheyisata enta bessan bessan wothite; zugidi caddiya olanchota giigisite’ ” yaagidosona. Goday Babiloone asa bolla qopidabaanne ba gida ba oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በባቢሎን ቅጥር ላይ ዐላማ አንሡ ጥበቃውን አጠናክሩ፤ ዘብ ጠባቂዎችን አቁሙ፤ ደፈጣ ተዋጊዎችን አዘጋጁ እግዚአብሔር በባቢሎን ሕዝብ ላይ የወሰነውን፣ ዐላማውን ያከናውናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በባቢሎን ቅጥር ላይ አደጋ ጣሉ የሚል ምልክት አሳዩ! ጥበቃውን አጠናክሩ! ሰላዮችን መድቡ! ደፈጣ ተዋጊዎችንም አዘጋጁ፤ ይህንንም የምታደርጉት እግዚአብሔር በባቢሎን ሕዝብ ላይ ያቀደውንና የተናገረውን ተግባራዊ ስለሚያደርግ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ልዕሊ ቕፅሪ ባቢሎን ሰንደቕ ዕላማ ትኸሉ። ሓለዋ ኣጠንክሩ፤ ሓለውቲ ኣቑሙ፤ ኣድብዮም ዘጥቅዑ ኣዳልዉ። እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እቶም ኣብ ባቢሎን ዝነብሩ ህዝቢ ኽገብሮ ወሲንዎ ዘሎ ኽፍፅሞ እዩሞ።