Jeremiah 51:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ነቲ ኣብ ልዕሊ ነበርቲ ባቢሎን ዝበሎ ሓሲቡን ፈጺሙን እዩ እሞ፡ ነቲ ሰንደቕ ዕላማ ኣብ መናድቕ ባቢሎን ኣንብርዎ፡ ነቲ ሓለውቲ ኣጽንዕዎ፡ ሓለውቲ ኣቐምጡ፡ ድብያታት ኣዳልዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በባቢሎን ቅጥሮች ላይ ዓላማውን አንሡ፤ ከጕራንጕሬአችሁ ጋር ጽኑ፤ ተመልካቾችን አቁሙ፤ መሣሪያችሁን አዘጋጁ። እግዚአብሔር በባቢሎን በሚኖሩት ላይ የተናገረውን ያደርግ ዘንድ ጀምሮአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በባቢሎን ቅጥር ዓላማውን አንሡበት፥ ጥበቃን አጽኑ፥ ተመልካቾችን አቁሙ፥ ድብቅ ጦር አዘጋጁ። እግዚአብሔር በባቢሎን በሚኖሩት ላይ የተናገረውን አስቦአልና፥ አድርጎአልምና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በባቢሎን ቅጥሮች ላይ ዓላማውን አንሡ፥ ጥበቃን አጠናክሩ፥ የጥበቃን ሰዎች አቁሙ፥ ድብቅ ጦር አዘጋጁ፤ በባቢሎን በሚኖሩት ላይ የተናገረውን ጌታ አስቦታልና እንዲሁም ደግሞ አድርጎታልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባብሎነ ቦላ ኦላ ባንድራ ደንተ፤ ናግያዋንታካ ምንተ! ዎችያዋንታካ ኡንቱንቱ ሳኣን ሳኣን ዎተ፤ ዙጊደ ናግያ ኦላንቻቱዋካ ጊግስተ!” ያጌድኖ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ባብሎነን ደእያ አሳ ቦላ ሃሳዬዳዋነ ቆፔዳዋ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baabloone bolla olaa banddiraa dentsite; naagiyaawanttakka mintsetsite! Wochchiyaawanttakka unttunttu sa'aan sa'aan wotsite; zuggiide naagiyaa olanchchatuwaakka giigissite!» yaageeddino. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday Baabloonen de'iyaa asaa bolla haasayeeddawaanne k'oppeeddawaa ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone gimbeta bolla malata essite; minththi naagite; zabe naagizayta essite; zamadi uttidi olizayta giigsite. GODAY Baabiloone asaa bolla qoppida qofaanne ba halchcho polana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ጊምቤታ ቦላ ማላታ ኤሲቴ፤ ሚን ናጊቴ፤ ዛቤ ናጊዛይታ ኤሲቴ፤ ዛማዲ ኡቲዲ ኦሊዛይታ ጊግሲቴ። ጎዳይ ባቢሎኔ ኣሳ ቦላ ቆፒዳ ቆፋኔ ባ ሃልቾ ፖላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባብሎነ ቦላ ኦላ ባንድራ ደንተ፤ ምንድ ናግተ። ዎቸይሳታ ኤንታ በሳን በሳን ዎተ፤ ዙግድ ጫድያ ኦላንቾታ ጊግስተ’ ” ያግዶሶና። ጎዳይ ባብሎነ አሳ ቦላ ቆፕዳባነ ባ ግዳባ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Babiloone bolla ola bandira denthite; minthidi naagite. Wocheyisata enta bessan bessan wothite; zugidi caddiya olanchota giigisite’ ” yaagidosona. Goday Babiloone asa bolla qopidabaanne ba gida ba oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በባቢሎን ቅጥር ላይ ዐላማ አንሡ ጥበቃውን አጠናክሩ፤ ዘብ ጠባቂዎችን አቁሙ፤ ደፈጣ ተዋጊዎችን አዘጋጁ እግዚአብሔር በባቢሎን ሕዝብ ላይ የወሰነውን፣ ዐላማውን ያከናውናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በባቢሎን ቅጥር ላይ አደጋ ጣሉ የሚል ምልክት አሳዩ! ጥበቃውን አጠናክሩ! ሰላዮችን መድቡ! ደፈጣ ተዋጊዎችንም አዘጋጁ፤ ይህንንም የምታደርጉት እግዚአብሔር በባቢሎን ሕዝብ ላይ ያቀደውንና የተናገረውን ተግባራዊ ስለሚያደርግ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ ቕፅሪ ባቢሎን ሰንደቕ ዕላማ ትኸሉ። ሓለዋ ኣጠንክሩ፤ ሓለውቲ ኣቑሙ፤ ኣድብዮም ዘጥቅዑ ኣዳልዉ። እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እቶም ኣብ ባቢሎን ዝነብሩ ህዝቢ ኽገብሮ ወሲንዎ ዘሎ ኽፍፅሞ እዩሞ። |