Jeremiah 51:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ጽድቅና ኣውጽአ። ንዑ ኣብ ጽዮን ስራሕ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ነበስር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍር​ዳ​ች​ንን አው​ጥ​ቶ​አል፤ ኑ በጽ​ዮን የአ​ም​ላ​ካ​ችን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሥራ እን​ና​ገር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ጽድቃችንን አውጥቶአል፤ ኑ፥ በጽዮን የአምላካችንን የእግዚአብሔርን ሥራ እንናገር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ጽድቃችንን በግልጥ አውጥቶአል፤ ኑ፥ በጽዮን የአምላካችንን የጌታን ሥራ እንናገር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ፥ “መና ጎዳይ ኑና ሻትንዳ! አነ ጽዮነ ቢደ፥ መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ኦዳዋ አሳዉ ኦዶይተ!” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asay, «Med'inaa Goday nuuna shatintseedda! Ane S'iyoone biide, Med'inaa Goday nu S'oossay ootseeddawaa asaw odoytte!» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY nu suureteththa gishshas markkattides; ane haa yiite; GODAA nu Xoossay ooththidayssa Xiyoonen awajjoos› gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኑ ሱሬቴ ጊሻስ ማርካቲዴስ፤ ኣኔ ሃ ዪቴ፤ ጎዳ ኑ ጾሳይ ኦዳይሳ ጺዮኔን ኣዋጆስ› ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ፥ “ጎዳይ ኑስ ፕርድዳ ግሾ፥ ፅዮነ ብድ፥ ጎዳይ ኑ ፆሳይ ኦዳባ ኦዳና” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay, “Goday nuus pirdida gisho, Xiyoone bidi, Goday nu Xoossay oothidaba odana” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ እግዚአብሔር ቅንነታችንን መሰከረ፤ ኑ፤ አምላካችን እግዚአብሔር ያደረገውን፣ በጽዮን እንናገር።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን እንዲህ ተባባሉ፦ “እግዚአብሔር ለእኛ ትክክለኛ ፍርዱን ስለ ሰጠን ኑ! ወደ ኢየሩሳሌም ሄደን እግዚአብሔር አምላካችን ያደረገውን ሁሉ እንናገር።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ንፅድቅና ኣውፂኡልና እዩ፤ ንዑናይ ንግብሪ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኣብ ፅዮን ንንገር።”