Jeremiah 50:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ካብ ሰሜናዊት ምድሪ ዓበይቲ ኣህዛብ ዝዀኑ ጉባኤ ከም ዝድይቡን ናብ ባቢሎን ከም ዝድይቡን ክገብር እየ። ካብኡ ክትውሰድ እያ፤ ፍላጻታቶም ከም ናይ ሓያል ክኢላ ኪኸውን እዩ። ሓደ እኳ ብኸንቱ ኣይክምለስን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ ከሰሜን ምድር የታላላቅ አሕዛብን ጉባኤ አነሣለሁ፤ በባቢሎንም ላይ አመጣቸዋለሁ፤ በእርስዋም ላይ ይሰለፋሉ፤ ከዚያም ትወሰዳለች፤ ፍላጾቻቸውም ባዶውን እንደማይመለስ እንደ ብልህ ተዋጊ ፍላጻ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ከሰሜን ምድር የታላላቅ አሕዛብን ጉባኤ አስነሣለሁ በባቢሎንም ላይ አመጣቸዋለሁ፤ በእርስዋም ላይ ይሰለፋሉ፥ ከዚያም ትወሰዳለች፤ ፍላጾቻቸውም ባዶውን እንደማይመለስ እንደ ብልህ ጀግና ፍላጻ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ ከሰሜን ምድር የታላላቅ አሕዛብን ጉባኤ አስነሣለሁ በባቢሎንም ላይ አመጣቸዋለሁ፤ በእርሷም ላይ ይሰለፋሉ፥ ከዚያም ትያዛለች፤ ፍላጾቻቸውም ተጨናግፎ ባዶውን እንደማይመለስ እንደ ብልህ ጀግና ፍላጻ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ታን ሁጲሳ ባጋ ቢታፐ ዎልቃማ ዎልቃማ ካዉተቱዋ ጭታቱዋ ደንደ፥ ባብሎነ ቦላ አሃደ ደአይ። ኡንቱንቱ አ ኦሊደካ ኦይቃና፤ ኡንቱንቱ ዎንዳፊ ዱኪደ የዴዳ ሂላንቻ ኦላንቻ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, taani huup'issa bagga biittaappe wolk'k'aama wolk'k'aama kawutetsatuwaa c'itatuwaa dentsaade, Baabloone bolla ahaade de'ay. Unttunttu Aa oliidekka oyk'k'ana; unttunttu wonddaafii dukkiide yedeedda hiilanchcha olanchchaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani pudeha baggafe wolqqama kawoteththata Baabiloone bolla denththeththana; isttika izi bolla salfana; histtidi izo heeppe oykkana; istta wondafey yeddontta loohida olanchchata mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ፑዴሃ ባጋፌ ዎልቃማ ካዎቴታ ባቢሎኔ ቦላ ዴንና፤ ኢስቲካ ኢዚ ቦላ ሳልፋና፤ ሂስቲዲ ኢዞ ሄፔ ኦይካና፤ ኢስታ ዎንዳፌይ ዬዶንታ ሎሂዳ ኦላንቻታ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ፑደሀ ባጋፈ ግታ ካዎተታ ጩጋ ደንዳ፥ ባብሎነ ቦላ ኤሀና ሀናይስ። ኤንቲ እያ ኦልድ ኦይካና፤ ኤንታ ዶንገይ ዱክድ፥ ባሎና ኦላንቾ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani pudeha baggafe gita kawotethata cugaa denthada, Babiloone bolla ehana hanayis. Enti iya olidi oykana; enta dongey dukidi, balonna olancho mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የታላላቅ መንግሥታትን ማኅበር፣ ከሰሜን በባቢሎን ላይ አስነሣለሁ፤ እነርሱም በእርሷ ላይ ይሰለፋሉ፤ መጥተውም ይይዟታል። ቀስቶቻቸው ባዶ እጃቸውን እንደማይመለሱ፣ እንደ ሥልጡን ተዋጊዎች ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ከወደ ሰሜን የተባበሩ ሕዝቦች በባቢሎን ላይ እንዲዘምቱ አነሣሣለሁ፤ በእርስዋም ላይ አደጋ ይጥሉባታል፤ ከዚያም ትያዛለች፤ የእነርሱም ቀስቶች ተወርውረው ዒላማቸውን እንደማይስቱ እንደ ሠለጠኑ ወታደሮች ቀስቶች ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ኣነ ንባቢሎን ብወገን ሰሜን፥ ብዙሓት ብርቱዓት ህዝብታት ከተስአላ እየ፤ ንሳቶም ተሰሊፎም ክወግእዋ እዮም፤ ክስዕርዋ ኸዓ እዮም። ፍላፃታቶም ከምቲ ናይ ጅግና ተዋጋኢ ሓደ እኳ ኣይስሕትን። |