Jeremiah 50:9 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ካብ ሰሜናዊት ምድሪ ዓበይቲ ኣህዛብ ዝዀኑ ጉባኤ ከም ዝድይቡን ናብ ባቢሎን ከም ዝድይቡን ክገብር እየ። ካብኡ ክትውሰድ እያ፤ ፍላጻታቶም ከም ናይ ሓያል ክኢላ ኪኸውን እዩ። ሓደ እኳ ብኸንቱ ኣይክምለስን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ ከሰ​ሜን ምድር የታ​ላ​ላቅ አሕ​ዛ​ብን ጉባኤ አነ​ሣ​ለሁ፤ በባ​ቢ​ሎ​ንም ላይ አመ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ በእ​ር​ስ​ዋም ላይ ይሰ​ለ​ፋሉ፤ ከዚ​ያም ትወ​ሰ​ዳ​ለች፤ ፍላ​ጾ​ቻ​ቸ​ውም ባዶ​ውን እን​ደ​ማ​ይ​መ​ለስ እንደ ብልህ ተዋጊ ፍላጻ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ከሰሜን ምድር የታላላቅ አሕዛብን ጉባኤ አስነሣለሁ በባቢሎንም ላይ አመጣቸዋለሁ፤ በእርስዋም ላይ ይሰለፋሉ፥ ከዚያም ትወሰዳለች፤ ፍላጾቻቸውም ባዶውን እንደማይመለስ እንደ ብልህ ጀግና ፍላጻ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ ከሰሜን ምድር የታላላቅ አሕዛብን ጉባኤ አስነሣለሁ በባቢሎንም ላይ አመጣቸዋለሁ፤ በእርሷም ላይ ይሰለፋሉ፥ ከዚያም ትያዛለች፤ ፍላጾቻቸውም ተጨናግፎ ባዶውን እንደማይመለስ እንደ ብልህ ጀግና ፍላጻ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ታን ሁጲሳ ባጋ ቢታፐ ዎልቃማ ዎልቃማ ካዉተቱዋ ጭታቱዋ ደንደ፥ ባብሎነ ቦላ አሃደ ደአይ። ኡንቱንቱ አ ኦሊደካ ኦይቃና፤ ኡንቱንቱ ዎንዳፊ ዱኪደ የዴዳ ሂላንቻ ኦላንቻ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, taani huup'issa bagga biittaappe wolk'k'aama wolk'k'aama kawutetsatuwaa c'itatuwaa dentsaade, Baabloone bolla ahaade de'ay. Unttunttu Aa oliidekka oyk'k'ana; unttunttu wonddaafii dukkiide yedeedda hiilanchcha olanchchaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani pudeha baggafe wolqqama kawoteththata Baabiloone bolla denththeththana; isttika izi bolla salfana; histtidi izo heeppe oykkana; istta wondafey yeddontta loohida olanchchata mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ፑዴሃ ባጋፌ ዎልቃማ ካዎቴታ ባቢሎኔ ቦላ ዴንና፤ ኢስቲካ ኢዚ ቦላ ሳልፋና፤ ሂስቲዲ ኢዞ ሄፔ ኦይካና፤ ኢስታ ዎንዳፌይ ዬዶንታ ሎሂዳ ኦላንቻታ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ፑደሀ ባጋፈ ግታ ካዎተታ ጩጋ ደንዳ፥ ባብሎነ ቦላ ኤሀና ሀናይስ። ኤንቲ እያ ኦልድ ኦይካና፤ ኤንታ ዶንገይ ዱክድ፥ ባሎና ኦላንቾ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani pudeha baggafe gita kawotethata cugaa denthada, Babiloone bolla ehana hanayis. Enti iya olidi oykana; enta dongey dukidi, balonna olancho mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የታላላቅ መንግሥታትን ማኅበር፣ ከሰሜን በባቢሎን ላይ አስነሣለሁ፤ እነርሱም በእርሷ ላይ ይሰለፋሉ፤ መጥተውም ይይዟታል። ቀስቶቻቸው ባዶ እጃቸውን እንደማይመለሱ፣ እንደ ሥልጡን ተዋጊዎች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ከወደ ሰሜን የተባበሩ ሕዝቦች በባቢሎን ላይ እንዲዘምቱ አነሣሣለሁ፤ በእርስዋም ላይ አደጋ ይጥሉባታል፤ ከዚያም ትያዛለች፤ የእነርሱም ቀስቶች ተወርውረው ዒላማቸውን እንደማይስቱ እንደ ሠለጠኑ ወታደሮች ቀስቶች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ኣነ ንባቢሎን ብወገን ሰሜን፥ ብዙሓት ብርቱዓት ህዝብታት ከተስአላ እየ፤ ንሳቶም ተሰሊፎም ክወግእዋ እዮም፤ ክስዕርዋ ኸዓ እዮም። ፍላፃታቶም ከምቲ ናይ ጅግና ተዋጋኢ ሓደ እኳ ኣይስሕትን።