Jeremiah 50:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ዝረኸብዎም ኵሎም በሊዖምዎም። ተጻረርቶም ድማ፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር፡ መሕደሪ ጽድቂ፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር፡ ተስፋ ኣቦታቶም ሓጢኣት ስለ ዝገበሩ፡ ኣይበደለናን፡ በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያገኙአቸው ሁሉ በሉአቸው፤ ጠላቶቻቸውም፦ በጽድቅ ማደሪያ በእግዚአብሔር ላይ፥ በአባቶቻቸው ተስፋ በእግዚአብሔር ላይ ኀጢአት ስለ ሠሩ እኛ አናሳርፋቸውም አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያገኙአቸው ሁሉ በሉአቸው፥ ጠላቶቻቸውም። በጽድቅ ማደሪያ በእግዚአብሔር ላይ፥ በአባቶቻቸው ተስፋ በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት ስለ ሠሩ እኛ አልበደልንም አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያገኙአቸው ሁሉ አጠፉአቸው፥ ጠላቶቻቸውም፦ በጽድቅ ማደሪያ በጌታ ላይ፥ በአባቶቻቸው ተስፋ በጌታ ላይ እነርሱ ኃጢአት ስለ ሠሩ እኛ አልበደልንም፥ አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ደሜዳ ኡባይ ኡንቱንታ ሻንካቴዳ። ኡንቱንቱ ሞርከቱ፥ ‘ኑን አይነ ባይዝበይኮ፤ ሀዌ መቱ ኡባይ ኡንቱንታ ጋኬዳዌ፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ፥ ባረንቱ ሸምፑዋ ሳኣ፥ መና ጎዳ ባረንቱ ማይዛ አዎቱዋ ህዶታ ናቄዳ ግሻሳ’ ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Demmeedda ubbay unttuntta shankkateedda. Unttunttu morkketuu, ‹Nuuni ayinne bayzzibeykko; hawe metuu ubbay unttuntta gakkeeddawe, unttunttu Med'inaa Godaa, barenttu shemppuwaa sa'aa, Med'inaa Godaa barenttu mayzza aawotuwaa hidootaa naak'k'eedda gishshaassa› yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Demmida ubbay istta qohees; istta morkketi, ‹Nu bolla mooroy baa; hayssi metoy istta gakkiday bantta aawatas hidota gidida GODAA, tumappe isttas duussaso gidida GODAA qohida gishshassa› gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሚዳ ኡባይ ኢስታ ቆሄስ፤ ኢስታ ሞርኬቲ፥ ‹ኑ ቦላ ሞሮይ ባ፤ ሃይሲ ሜቶይ ኢስታ ጋኪዳይ ባንታ ኣዋታስ ሂዶታ ጊዲዳ ጎዳ፥ ቱማፔ ኢስታስ ዱሳሶ ጊዲዳ ጎዳ ቆሂዳ ጊሻሳ› ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደምዳ ኡባይ ኤንታ ሻንካትስ። ኤንታ ሞርከት፥ ‘ኑ አይኮካ ባልቦኮ፤ ሀ መቶይ ኤንታ ጋክዳይ፥ ኤንቲ ጎዳ፥ ባንታ ሸምፖ በሳ፥ ባንታ ማይዛታ ኡፋይሳ ቦላ ናጋራ ኦዳ ግሾሳ።’ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Demmida ubbay enta shankatis. Enta morketi, ‘Nu aykoka balibooko; ha metoy enta gakiday, enti Godaa, banta shempo bessaa, banta mayzata ufaysa bolla nagara oothida gishosa.’ |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያገኛቸው ሁሉ ይውጣቸዋል፤ ጠላቶቻቸውም፣ ‘እኛ በደለኞች አይደለንም፤ እነርሱ የአባቶቻቸውን ተስፋ እግዚአብሔርን፣ እውነተኛ ማደሪያቸው የሆነውን እግዚአብሔርን በድለዋል’ አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጎች የአውሬ ሰለባ እንደሚሆኑ እነርሱንም ያገኛቸው ሁሉ አደጋ ጣለባቸው፤ ጠላቶቻቸውም ‘እኛ እኮ ምንም አልበደልንም፤ ይህ ሁሉ ጥፋት በእነርሱ ላይ የደረሰባቸው የቀድሞ አባቶቻቸው ተስፋ አድርገውበት በኖሩት አምላክ ላይ በማመፃቸው ምክንያት ነው፤ እነርሱም እንደ አባቶቻቸው ለእርሱ ታማኞች ሆነው መኖር ይገባቸው ነበርና ነው።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ዝረኸብዎም በልዕዎም፤ ፀላእቶም ድማ፦ ንሳቶም ንመሕደሪ ፅድቂ እግዚኣብሄር፥ ንተስፋ ኣቦታቶም ኣብ እግዚኣብሄር በዲሎም እዮም እሞ፥ ንሕና ኣይበደልናን በሉ። |