Jeremiah 50:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገጾም ገጾም ገጾም ናብ ጽዮን ዚወስድ መገዲ ኺልምኑ እዮም እሞ፡ ንዑ ምስ እግዚኣብሄር ኣብ ዘይርሳዕ ዘለኣለማዊ ኪዳን ንሕበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ጽዮን የሚሄዱበትን ጎዳና ይመረምራሉ፤ ፊታቸውንም ወደ ሀገራቸው ይመልሳሉ፤ የዘለዓለም ቃልኪዳን አይረሳምና መጥተው ወደ ፈጣሪያቸው ወደ እግዚአብሔር ይማጠናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፊታቸውንም ወደዚያ አቅንተው። ኑ፥ ከቶ በማይረሳ በዘላለም ቃል ኪዳን ወደ እግዚአብሔር ተጠጉ ብለው ስለ ጽዮን መንገድ ይጠይቃሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፊታቸውንም ወደዚያ አቅንተው፦ ኑ፥ ከቶ በማይረሳ በዘለዓለም ቃል ኪዳን ከጌታ ጋር በአንድነት እንሁን፥ ብለው ወደ ጽዮን የሚወስደውን መንገድ ይጠይቃሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጽዮነ አፍያ ኦግያ ኦቺደ፥ ባረንቱ ስን ያ ዛሪደ፥ ‘ሃይተ!’ ኑን ኡባካ ዶገተና መና ጫቁዋ መና ጎዳና አነ ጫቀቴቶ ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu S'iyoone afiyaa ogiyaa oochchiide, barenttu sintsa yaa zaariide, ‹Haayite!› Nuuni ubbakka dogettenna med'inaa c'aak'uwaa Med'inaa Godaana ane c'aak'k'eteetto yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Xiyoone efiza oge oychchana; bantta sinth hee zaarana; yiidi mulera dogettontta mernaa caaqo qaalan GODAARA oykettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጺዮኔ ኤፊዛ ኦጌ ኦይቻና፤ ባንታ ሲን ሄ ዛራና፤ ዪዲ ሙሌራ ዶጌቶንታ ሜርና ጫቆ ቃላን ጎዳራ ኦይኬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ፅዮነ ኤፍያ ኦግያ ኦይቻና፤ ባንታ ሶምኡዋ ያ ዛራና። ኤንቲ፥ ፖሎ ዶገቶና መርና ጫቁዋን ጎዳራ” ኦይከታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Xiyoone efiya ogiya oychana; banta som7uwa yaa zaarana. Enti, polo dogetonna merina caaquwan Godaara” oyketana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ጽዮን የሚወስደውን መንገድ ይጠይቃሉ፤ ፊታቸውንም ወደዚያ ያቀናሉ። መጥተውም ከቶ በማይረሳ፣ በዘላለም ቃል ኪዳን፣ ከእግዚአብሔር ጋር ይጣበቃሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ጽዮን የሚያደርሰውን መንገድ ይጠይቃሉ፤ አቅጣጫውንም ተከትለው ይጓዛሉ፤ ከእኔም ጋር ዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን ያደርጋሉ፤ ከቶም አያፈርሱትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ፅዮን ዝወስድ መንገዲ ኽጥይቑ እዮም፤ ገፆም ናብኣ ኣቕኒዖም ከዓ ክኸዱ እዮም፤ ዘይርሳዕ ዘለኣለማዊ ኺዳን ከዓ፥ ምስ እግዚኣብሄር ንእቶ ኽብሉ እዮም። |