Jeremiah 50:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ገጾም ገጾም ገጾም ናብ ጽዮን ዚወስድ መገዲ ኺልምኑ እዮም እሞ፡ ንዑ ምስ እግዚኣብሄር ኣብ ዘይርሳዕ ዘለኣለማዊ ኪዳን ንሕበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ጽዮን የሚ​ሄ​ዱ​በ​ትን ጎዳና ይመ​ረ​ም​ራሉ፤ ፊታ​ቸ​ው​ንም ወደ ሀገ​ራ​ቸው ይመ​ል​ሳሉ፤ የዘ​ለ​ዓ​ለም ቃል​ኪ​ዳን አይ​ረ​ሳ​ምና መጥ​ተው ወደ ፈጣ​ሪ​ያ​ቸው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይማ​ጠ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፊታቸውንም ወደዚያ አቅንተው። ኑ፥ ከቶ በማይረሳ በዘላለም ቃል ኪዳን ወደ እግዚአብሔር ተጠጉ ብለው ስለ ጽዮን መንገድ ይጠይቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፊታቸውንም ወደዚያ አቅንተው፦ ኑ፥ ከቶ በማይረሳ በዘለዓለም ቃል ኪዳን ከጌታ ጋር በአንድነት እንሁን፥ ብለው ወደ ጽዮን የሚወስደውን መንገድ ይጠይቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ጽዮነ አፍያ ኦግያ ኦቺደ፥ ባረንቱ ስን ያ ዛሪደ፥ ‘ሃይተ!’ ኑን ኡባካ ዶገተና መና ጫቁዋ መና ጎዳና አነ ጫቀቴቶ ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu S'iyoone afiyaa ogiyaa oochchiide, barenttu sintsa yaa zaariide, ‹Haayite!› Nuuni ubbakka dogettenna med'inaa c'aak'uwaa Med'inaa Godaana ane c'aak'k'eteetto yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti Xiyoone efiza oge oychchana; bantta sinth hee zaarana; yiidi mulera dogettontta mernaa caaqo qaalan GODAARA oykettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጺዮኔ ኤፊዛ ኦጌ ኦይቻና፤ ባንታ ሲን ሄ ዛራና፤ ዪዲ ሙሌራ ዶጌቶንታ ሜርና ጫቆ ቃላን ጎዳራ ኦይኬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ፅዮነ ኤፍያ ኦግያ ኦይቻና፤ ባንታ ሶምኡዋ ያ ዛራና። ኤንቲ፥ ፖሎ ዶገቶና መርና ጫቁዋን ጎዳራ” ኦይከታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Xiyoone efiya ogiya oychana; banta som7uwa yaa zaarana. Enti, polo dogetonna merina caaquwan Godaara” oyketana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ጽዮን የሚወስደውን መንገድ ይጠይቃሉ፤ ፊታቸውንም ወደዚያ ያቀናሉ። መጥተውም ከቶ በማይረሳ፣ በዘላለም ቃል ኪዳን፣ ከእግዚአብሔር ጋር ይጣበቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ጽዮን የሚያደርሰውን መንገድ ይጠይቃሉ፤ አቅጣጫውንም ተከትለው ይጓዛሉ፤ ከእኔም ጋር ዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን ያደርጋሉ፤ ከቶም አያፈርሱትም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ፅዮን ዝወስድ መንገዲ ኽጥይቑ እዮም፤ ገፆም ናብኣ ኣቕኒዖም ከዓ ክኸዱ እዮም፤ ዘይርሳዕ ዘለኣለማዊ ኺዳን ከዓ፥ ምስ እግዚኣብሄር ንእቶ ኽብሉ እዮም።