Jeremiah 50:45 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ነቲ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ባቢሎን ዝወሰዶ ምኽሪ ስምዑ። ነቲ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ከለዳውያን ዝወሰኖ ዕላማታቱ ድማ፡ ብሓቂ ካብ መጓሰ ዝነኣሰ ክወልዱ እዮም። ብርግጽ መሕደሪኦም ምሳታቶም በረኻ ክገብሮ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር በባቢሎን ላይ የመከረባትን ምክር፥ በከለዳውያንም ምድር ላይ ያሰባትን ዐሳብ ስሙ፤ በእውነት የበጎቻቸቸው ጠቦቶች ይጠፋሉ፤ በእውነት ማደሪያዎቻቸውም ባድማ ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እግዚአብሔር በባቢሎን ላይ የመከረባትን ምክር፥ በከለዳውያንም ምድር ላይ ያሰባትን አሳብ ስሙ፤ በእውነት የመንጋ ትናንሾች ይጎተታሉ፤ በእውነት ማደሪያቸውን ባድማ ያደርግባቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ በባቢሎን ላይ የመከረባትን ምክር፥ በከለዳውያንም ምድር ላይ ያሰባትን አሳብ ስሙ፤ በእውነት የመንጋው ትንንሾች እንኳ ይጐትቷቸዋል፤ በእውነት የማደሪያውም በረት በእነርሱ ላይ ይሣቀቃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን መና ጎዳይ ባብሎነ አሳ ቦላንነ ባብሎነ ቢታ ቦላን ሀልቼዳዋነ ቆፔዳዋ ስስተ! ኡንቱንቱ ናናቱዋ ዎልቃን ጎቺደ አፋና፤ ሄዋ ጋሱዋን ኡንቱንቱ ሶ አሳይ ኡባይ ዳጋማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani Med'inaa Goday Baabloone asaa bollaninne Baabloone biittaa bollan halchcheeddawaanne k'oppeeddawaa sisite! Unttunttu naanatuwaa wolk'k'an goochchiide afana; hewaa gaasuwaan unttunttu soo Asay ubbay dagamana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY Baabiloone bolla halchchida halchcho, Baabiloone biitta bolla qoppida qofaa siyite! guuththa wudey gooshetti baana; istta gaason heemmizasohoza mulera dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ባቢሎኔ ቦላ ሃልቺዳ ሃልቾ፥ ባቢሎኔ ቢታ ቦላ ቆፒዳ ቆፋ ሲዪቴ! ጉ ዉዴይ ጎሼቲ ባና፤ ኢስታ ጋሶን ሄሚዛሶሆዛ ሙሌራ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ባብሎነ ቦላነ ባብሎነ ቢታ ቦላ ሀልችዳባነ ቆፕዳባ ስእተ። ኤንታ ናይታ ዎልቃን ጎችድ ኤፋና፤ ሄሳ ጋሶን ኤንታ ሶ አሳ ኡባይ ዳጋማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Goday Babiloone bollanne Babiloone biitta bolla halchidabanne qopidaba si7ite. Enta nayta wolqan goochidi efana; hessa gaason enta soo asa ubbay dagammana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እግዚአብሔር በባቢሎን ላይ ያቀደውን፣ በባቢሎናውያንም ምድር ላይ ያሰበውን ስሙ፤ ከመንጋው ታናናሹ ተጐትቶ ይወሰዳል፤ በእነርሱም ምክንያት መሰማሪያቸውን ፈጽሞ ያጠፋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን እንግዲህ እግዚአብሔር በባቢሎናውያን ላይ የመከረውን ምክርና በከለዳውያን ምድር ላይ ያቀደውን ዕቅድ ስሙ፤ ልጆቻቸው እንኳ እንደ በግ ግልገሎች ተጐትተው ይወሰዳሉ፤ በእነርሱም ምክንያት መሰማሪያቸው አስደንጋጭ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ንባቢሎን ዝመደበላ ምኽርን፥ ንሃገር ከለዳውያን ዝሓሰበላ ሓሳብን፥ እንታይ ከም ዝኾነ ስምዑ፤ ኣናእሽተይ መጓሰኦም እንተይተረፉ ተጐቲቶም ክውሰዱ እዮም፤ ንመውፈሪኦም ፈፂሙ ኸጥፍኦ እዩ። |