Jeremiah 50:44 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ከም ኣንበሳ ካብ ማዕበል ዮርዳኖስ ናብ መሕደሪ ሓያላት ኪድይብ እዩ። ኣነ ግና ሃንደበት ካብኣ ከም ዝሃድሙ ክገብሮም እየ፤ ሕሩይ ሰብኣይከ መን እዩ ኣብ ልዕሊኣ ክሸሞ ዝኽእል፧ ከማይ መን እዩ፧ መንከ ጊዜ ኺሰርዓለይ እዩ፧ እቲ ኣብ ቅድመይ ደው ዚብል ጓሳኸ መን እዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ ከእርስዋ ዘንድ በቶሎ አባርራቸዋለሁና እንደ አንበሳ ከዮርዳኖስ ዳር ወደ ኤታም ምድር ይወጣል፤ ጐልማሶቹንም ሁሉ በእርስዋ ላይ እሾማለሁ፤ እንደ እኔ ያለ ማን ነው? ወይስ ለእኔ ጊዜን የሚወስን ማን ነው? ወይስ ፊቴን የሚቋቋም እረኛ ማን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ከእርስዋ ዘንድ በቶሎ አባርራቸዋለሁና በጠነከረው አምባ ላይ ከዮርዳኖስ ትዕቢት ውስጥ እንደ አንበሳ ይወጣል፤ የተመረጠውንም በእርስዋ ላይ እሾመዋለሁ፤ እንደ እኔ ያለ ማን ነው? ወይስ ለእኔ ጊዜ የሚወስን ማን ነው? ወይስ ፊቴን የሚቃወም እረኛ ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ በጽኑ የበጎች በረት ላይ ከዮርዳኖስ ዱር ውስጥ እንደሚወጣ አንበሳ እንዲሁ እኔ ከእርሷ ዘንድ በድንገት አባርራቸዋለሁ፤ የተመረጠውንም ማንኛውንም ሰው በእርሷ ላይ እሾመዋለሁ፤ እንደ እኔ ያለ ማን ነው? ወይስ እኔን እንድመጣ የሚጠራኝ ማን ነው? ወይስ በፊቴ የሚቆም እረኛ ማን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ዮርዳኖሳ ሻፋ ላንቂያን ደእያ ዎራፐ ሎኦ ቆሩ ደኢያሳ ቆፐናን ከስያ ጋሙዋዳን፥ ታን ያደ፥ ባብሎነ አሳ ኡንቱንቱ ቢታፐ የደርሳና። ሄዋፐ ጉይያን፥ ታ ዶሬዳ አሳ አ ቦላን ሱንና። አያዉ ጎፐ፥ ታ ማል ባዋ፤ ታን ኦና ጌዳዋካ ተአናዉ ዳንዳይያ አሳይ ባዋ። አይ ሄንንቻይ ታናና ኤቀታናዉ ዳንዳዪ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Yorddaanoosa Shaafaa lank'k'iyaan de'iyaa woraappe lo"o k'ooruu de'iyaasaa k'oppennaan kesiyaa gaammuwaadan, taani yaade, Baabloone asaa unttunttu biittaappe yederssana. Hewaappe guyyiyaan, ta dooreedda asaa Aa bollan suntsana. Ayaw gooppe, ta mali baawa; taani ootsana geeddawaakka te"anaw danddayiyaa Asay baawa. Ay hentsanchchay taananna ek'ettanaw danddayii? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaammoy Yordaanoose woratappe mehe heemmiza demban kezi wodhdhiza mala tanikka Baabilooney qoppontta dishin keza wodhdhana; izi biittafe ta izo gooddana; ta dooridayssa izi bolla shuumana; ta malay oonee? tanara eqettana dandayzay oonee? tanara eqettana dandayza heenththanchchay oonee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሞይ ዮርዳኖሴ ዎራታፔ ሜሄ ሄሚዛ ዴምባን ኬዚ ዎዛ ማላ ታኒካ ባቢሎኔይ ቆፖንታ ዲሺን ኬዛ ዎና፤ ኢዚ ቢታፌ ታ ኢዞ ጎዳና፤ ታ ዶሪዳይሳ ኢዚ ቦላ ሹማና፤ ታ ማላይ ኦኔ? ታናራ ኤቄታና ዳንዳይዛይ ኦኔ? ታናራ ኤቄታና ዳንዳይዛ ሄንንቻይ ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዮርዳኖሰ ሻፋ ላንቀን ደእያ ዎራፐ፥ ሎኦ ቆሮይ ደእያ በሳፈ ቆፖና ከይያ ጋሞዳ፥ ታ ያዳ፥ ባብሎነ አሳ ኤንታ ቢታፈ የደና። ሄሳፈ ጉየ፥ ታ ዶርዳ አስ እያ ቦላ ሹማና፤ ያትን ታ መል ኦኔ? ታ ኦና ግዳባ ተቃናይ ኦኔ? አይ ሄንንቾይ ታራ ኤቀታናዉ ዳንዳኢ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Yordaanose shaafa lanqen de7iya woraape, lo77o qooroy de7iya bessafe qoponna keyiya gaammoda, ta yada, Babiloone asaa enta biittafe yedethana. Hessafe guye, ta doorida asi iya bolla shuumana; yaatin ta meli oonee? Ta oothana gidaba teqanay oonee? Ay henthanchoy taara eqetanaw danda7ii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንበሳ ከዮርዳኖስ ደኖች ድንገት ወጥቶ፣ ወደ ግጦሽ ሜዳ ብቅ እንደሚል፣ እኔም ባቢሎንን ሳይታሰብ ከምድሯ አባርራታለሁ፤ የመረጥሁትንም በእርሷ ላይ እሾማለሁ፤ እንደ እኔ ያለ ማን ነው? ማንስ ሊገዳደረኝ ይችላል? የትኛውስ እረኛ ሊቋቋመኝ ይችላል?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ ከሚገኘው ጥቅጥቅ ካለ ደን ወደ ለምለም መስክ እንደሚወጣ አንበሳ፥ እኔ እግዚአብሔር መጥቼ ባቢሎናውያን ድንገት ከከተማቸው ወጥተው እንዲባረሩ አደርጋለሁ፤ ከዚያም በኋላ እኔ የምመርጠውን እሾማለሁ፤ ታዲያ እንደ እኔ ያለ ማን ነው? ሊጠይቀኝ የሚደፍር ማነው? የሚቋቋመኝስ መሪ ማን ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እንሆ ንሱ ኻብ ትዕቢት ዮርዳኖስ፥ ናብቲ ፅኑዕ እምባ ኸም ኣንበሳ ይድይብ ኣሎ፤ ሽዑ ንሽዑ ድማ ኻብኣ ኽሰጎም እየ። ነቲ ዝሓረኽዎ ድማ ኣብ ልዕሊኣ ክሸሞ እየ። ዝመዓራረየኒ መን እዩ? ቘፀራ ዝገብረለይከ መን እዩ? ኣብ ቅድመይ ክቐውም ዝኽእል ጓሳኸ መን እዩ? |