Jeremiah 50:42 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቀስቲን ሰንሰለትን ኪሕዙ እዮም። ጨካናት እዮም ምሕረት እውን ኣየርእዩን እዮም፤ ድምጾም ከም ባሕሪ ክጉረምረም፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ኣብ ኣፍራስ ክጋልቡ፡ ከም ሓደ ንውግእ ዝቃለስ ሰብ፡ ኣታ ጓል ባቢሎን ክቃለሱኻ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቀስ​ትና ጦርን ይይ​ዛሉ፤ ጨካ​ኞች ናቸው፤ ምሕ​ረ​ትም አያ​ደ​ር​ጉም፤ ድም​ፃ​ቸው እንደ ባሕር ይተ​ም​ማል፤ በፈ​ረ​ሶ​ችም ላይ ይቀ​መ​ጣሉ፤ የባ​ቢ​ሎን ሴት ልጅ ሆይ እንደ እሳት በአ​ንቺ ላይ ይሰ​ለ​ፋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቀስትንና ጦርን ይይዛሉ፤ ጨካኞች ናቸው ምሕረትም አያደርጉም፤ ድምፃቸው እንደ ባሕር ይተምማል በፈረሶችም ላይ ይቀመጣሉ፤ የባቢሎን ሴት ልጅ ሆይ፥ ለሰልፍ እንደ ተዘጋጀ ሰው እያንዳንዳቸው በአንቺ ላይ ተሰለፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቀስትንና ጦርን ይይዛሉ፤ ጨካኞች ናቸው ምሕረትም አያደርጉም፤ ድምፃቸው እንደ ባሕር የሚተምም ነው፤ በፈረሶች ላይ ይቀመጣሉ፤ የባቢሎን ሴት ልጅ ሆይ! ለጦርነት እንደ ተዘጋጀ ሰው እያንዳንዳቸው በአንቺ ላይ ተሰለፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ ዎንዳፍያነ ቶራ ኦይቄድኖ፤ ኡንቱንቱ መቀ ኢታነ የድ ማረና አሳ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ፓራ ቶጊደ ብያ ዎደ፥ ቤታይ ሾጭያ አባ ጉንዳን ሀኔ። ኔኖ፥ ባብሎነ፥ ኡንቱንቱ ኡባይካ ኦላዉ ጊጌዳ አሳ ግዲደ፥ ነ ቦላን ሳልፔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu wonddaafiyaanne tooraa oyk'k'eeddino; unttunttu mek'etsaa iitanne yeddi maarenna asaa. Unttunttu barenttu paraa toggiide biyaa wode, beetay shoc'iyaa abbaa guntsaadan hanee. Neenoo, Baabloone, unttunttu ubbaykka olaw giigeedda asaa gidiide, ne bollan salppeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti wondafetanne mashshata oykkida; istti maarontta menxe iitata, maarokka ooththettenna; istti parata toggishin istta giirissay abba dambala mala guummees; hanne Baabiloone macca nayee! olas giigettida olanchchata mala ne bolla yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዎንዳፌታኔ ማሻታ ኦይኪዳ፤ ኢስቲ ማሮንታ ሜንጼ ኢታታ፥ ማሮካ ኦቴና፤ ኢስቲ ፓራታ ቶጊሺን ኢስታ ጊሪሳይ ኣባ ዳምባላ ማላ ጉሜስ፤ ሃኔ ባቢሎኔ ማጫ ናዬ! ኦላስ ጊጌቲዳ ኦላንቻታ ማላ ኔ ቦላ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታ ዶንግያነ ቶራ ኦይክዶሶና፤ ኤንቲ ዎዛና ምኖነ የድ ማሮና አስ። ኤንቲ ባንታ ፓራ ቶግድ ብያ ዎደ፥ ቤታይ ሾጭያ አባ ጉንዳ ሀኔስ። ነኖ፥ ባብሎነ፥ ኤንቲ ኡባይ ኦላስ ጊግዳ አስ ግድድ ነ ቦላ ሳልፕዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti banta dongiyanne toora oykidosona; enti wozana minonne yeddi maaronna asi. Enti banta para toggidi biya wode, beetay shociya abba guunthada hanees. Neno, Babiloone, enti ubbay olas giigida asi gididi ne bolla salpidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቀስትና ጦር ይዘዋል፤ ጨካኞች ናቸው፤ ምሕረትም አያደርጉም፤ በፈረሳቸው እየጋለቡ ሲመጡ፣ ድምፃቸው እንደ ባሕር ሞገድ ይተምማል፤ ያስገመግማል። አንቺ የባቢሎን ሴት ልጅ ሆይ፤ ለጦርነት እንደ ተዘጋጁ ተዋጊዎች ይመጡብሻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀስታቸውንና ሰይፋቸውን ይዘዋል፤ እነርሱ ምሕረት የሌላቸው ጨካኞች ናቸው፤ ፈረሶቻቸውን ሲጋልቡ፥ ድምፃቸው እንደሚተም ባሕር ነው፤ ባቢሎን ሆይ! እነርሱ በአንቺ ላይ አደጋ ለመጣል ለዘመቻ ተዘጋጅተው እንደሚመጡ ሰዎች ወደ አንቺ እየመጡ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቀስትን ኲናትን ዝሓዙ ጨካናትን፥ ምሕረት ዘይብሎምን እዮም። በፍራሶም እናጋለቡ እንትመፁ፥ ድምፆም ከም ባሕሪ ይሃምም፤ ኣቲ ጓል ባቢሎን፥ ንውግእ ከም ዝተዳለዉ ተዋጋእቲ፥ ተሰሊፎም ይመፁኺ ኣለዉ።