Jeremiah 50:42 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቀስቲን ሰንሰለትን ኪሕዙ እዮም። ጨካናት እዮም ምሕረት እውን ኣየርእዩን እዮም፤ ድምጾም ከም ባሕሪ ክጉረምረም፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ኣብ ኣፍራስ ክጋልቡ፡ ከም ሓደ ንውግእ ዝቃለስ ሰብ፡ ኣታ ጓል ባቢሎን ክቃለሱኻ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቀስትና ጦርን ይይዛሉ፤ ጨካኞች ናቸው፤ ምሕረትም አያደርጉም፤ ድምፃቸው እንደ ባሕር ይተምማል፤ በፈረሶችም ላይ ይቀመጣሉ፤ የባቢሎን ሴት ልጅ ሆይ እንደ እሳት በአንቺ ላይ ይሰለፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቀስትንና ጦርን ይይዛሉ፤ ጨካኞች ናቸው ምሕረትም አያደርጉም፤ ድምፃቸው እንደ ባሕር ይተምማል በፈረሶችም ላይ ይቀመጣሉ፤ የባቢሎን ሴት ልጅ ሆይ፥ ለሰልፍ እንደ ተዘጋጀ ሰው እያንዳንዳቸው በአንቺ ላይ ተሰለፉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቀስትንና ጦርን ይይዛሉ፤ ጨካኞች ናቸው ምሕረትም አያደርጉም፤ ድምፃቸው እንደ ባሕር የሚተምም ነው፤ በፈረሶች ላይ ይቀመጣሉ፤ የባቢሎን ሴት ልጅ ሆይ! ለጦርነት እንደ ተዘጋጀ ሰው እያንዳንዳቸው በአንቺ ላይ ተሰለፉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ ዎንዳፍያነ ቶራ ኦይቄድኖ፤ ኡንቱንቱ መቀ ኢታነ የድ ማረና አሳ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ፓራ ቶጊደ ብያ ዎደ፥ ቤታይ ሾጭያ አባ ጉንዳን ሀኔ። ኔኖ፥ ባብሎነ፥ ኡንቱንቱ ኡባይካ ኦላዉ ጊጌዳ አሳ ግዲደ፥ ነ ቦላን ሳልፔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu wonddaafiyaanne tooraa oyk'k'eeddino; unttunttu mek'etsaa iitanne yeddi maarenna asaa. Unttunttu barenttu paraa toggiide biyaa wode, beetay shoc'iyaa abbaa guntsaadan hanee. Neenoo, Baabloone, unttunttu ubbaykka olaw giigeedda asaa gidiide, ne bollan salppeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti wondafetanne mashshata oykkida; istti maarontta menxe iitata, maarokka ooththettenna; istti parata toggishin istta giirissay abba dambala mala guummees; hanne Baabiloone macca nayee! olas giigettida olanchchata mala ne bolla yaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ዎንዳፌታኔ ማሻታ ኦይኪዳ፤ ኢስቲ ማሮንታ ሜንጼ ኢታታ፥ ማሮካ ኦቴና፤ ኢስቲ ፓራታ ቶጊሺን ኢስታ ጊሪሳይ ኣባ ዳምባላ ማላ ጉሜስ፤ ሃኔ ባቢሎኔ ማጫ ናዬ! ኦላስ ጊጌቲዳ ኦላንቻታ ማላ ኔ ቦላ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ዶንግያነ ቶራ ኦይክዶሶና፤ ኤንቲ ዎዛና ምኖነ የድ ማሮና አስ። ኤንቲ ባንታ ፓራ ቶግድ ብያ ዎደ፥ ቤታይ ሾጭያ አባ ጉንዳ ሀኔስ። ነኖ፥ ባብሎነ፥ ኤንቲ ኡባይ ኦላስ ጊግዳ አስ ግድድ ነ ቦላ ሳልፕዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta dongiyanne toora oykidosona; enti wozana minonne yeddi maaronna asi. Enti banta para toggidi biya wode, beetay shociya abba guunthada hanees. Neno, Babiloone, enti ubbay olas giigida asi gididi ne bolla salpidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀስትና ጦር ይዘዋል፤ ጨካኞች ናቸው፤ ምሕረትም አያደርጉም፤ በፈረሳቸው እየጋለቡ ሲመጡ፣ ድምፃቸው እንደ ባሕር ሞገድ ይተምማል፤ ያስገመግማል። አንቺ የባቢሎን ሴት ልጅ ሆይ፤ ለጦርነት እንደ ተዘጋጁ ተዋጊዎች ይመጡብሻል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀስታቸውንና ሰይፋቸውን ይዘዋል፤ እነርሱ ምሕረት የሌላቸው ጨካኞች ናቸው፤ ፈረሶቻቸውን ሲጋልቡ፥ ድምፃቸው እንደሚተም ባሕር ነው፤ ባቢሎን ሆይ! እነርሱ በአንቺ ላይ አደጋ ለመጣል ለዘመቻ ተዘጋጅተው እንደሚመጡ ሰዎች ወደ አንቺ እየመጡ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀስትን ኲናትን ዝሓዙ ጨካናትን፥ ምሕረት ዘይብሎምን እዮም። በፍራሶም እናጋለቡ እንትመፁ፥ ድምፆም ከም ባሕሪ ይሃምም፤ ኣቲ ጓል ባቢሎን፥ ንውግእ ከም ዝተዳለዉ ተዋጋእቲ፥ ተሰሊፎም ይመፁኺ ኣለዉ። |