Jeremiah 50:40 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ኣምላኽ ንሶዶምን ጎሞራን ንጐረባብተን ከተማታትን ዘፍረሰን፡ ይብል እግዚኣብሄር። ስለዚ ሓደ እኳ ኣብኣ ኣይኪነብርን ወዲ ሰብውን ኣብኣ ኣይኪነብርን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰዶ​ም​ንና ገሞ​ራን፥ በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸ​ውም የነ​በ​ሩ​ትን ከተ​ሞች እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ገለ​በ​ጣ​ቸው፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ እን​ዲሁ ሰው በዚያ አይ​ቀ​መ​ጥም፤ የሰ​ውም ልጅ አይ​ኖ​ር​ባ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰዶምንና ገሞራን በአጠገባቸውም የነበሩትን ከተምች እግዚአብሔር እንደ ገለበጣቸው፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እንዲሁ ሰው በዚያ አይቀመጥም የሰውም ልጅ አይኖርባትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰዶምንና ገሞራን በአጠገባቸውም የነበሩትን ጎረቤቶቻቸውን እግዚአብሔር እንደ ገለባበጣቸው፥ ይላል ጌታ፥ እንዲሁ ማንም ሰው በዚያ አይቀመጥም የሰው ልጅም አይኖርባትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ በን ሶዶማነ ጋሞራ ኡንቱንቱ ዩሹዋን ደእያ ካታማቱዋና እትፐ ይሴዳዋዳን፥ ባብሎነን ኦንነ ደኤና፤ አሳይ ኡባካ ያን ኡተና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay beni Sodoomaanne Gamoora unttunttu yuushshuwaan de'iyaa katamatuwaanna ittippe d'ayisseeddawaadan, Baabloonen ooninne de'enna; Asay ubbakka yaan uttenna. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sodoomenne Gamoora katamaa istta yuushon diza dereta asi dontta mala ooththides; hessaththoka oonikka heen deenna; izin uttanaykka beettenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶዶሜኔ ጋሞራ ካታማ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ዴሬታ ኣሲ ዶንታ ማላ ኦዴስ፤ ሄሳካ ኦኒካ ሄን ዴና፤ ኢዚን ኡታናይካ ቤቴና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ በን ሶዶመነ ጋሞራ ኤንታ ዩሹዋን ደእያ ካታማታራ ይስዳይሳዳ ባብሎነን ኦንካ ዴና፤ አስ ያን ኡተና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay beni Soodomenne Gamoora enta yuushuwan de7iya katamatara dhaysidaysada Babiloonen oonika deenna; asi yan uttenna” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሰዶምንና ገሞራን፣ በዙሪያቸውም የነበሩትን ከተሞች ያለ ነዋሪ እንዳስቀራቸው” ይላል እግዚአብሔር ፤ “እንዲሁ ማንም በዚያ አይኖርም፤ የሚቀመጥባትም አይገኝም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዶምንና ገሞራን በአካባቢያቸው ካሉ ከተሞች ጋር በደመሰስኩ ጊዜ እንደሆነው እንዲሁም በባቢሎን ማንም እንደገና ሰፍሮ መኖር አይችልም፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ እግዚኣብሄር ንሰዶምን ንገሞራን ኣብ ጥቓአን ንዝነበረ ኸተማታትን ዝገልበጠ፥ ኣብ ባቢሎን ሰብ ኣይነብርን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።