Jeremiah 50:4 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በተን መዓልትታት እቲኣን በታ ግዜ እቲኣን፡ ደቂ እስራኤል፡ ንሳቶምን ደቂ ይሁዳን ብሓባር ኪመጹ፡ ኪኸዱን ኪበኽዩን እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። ከይዶም ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ክደልይዎ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በዚ​ያም ወራት በዚ​ያም ጊዜ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆ​ችና የይ​ሁዳ ልጆች በአ​ን​ድ​ነት ሆነው ይመ​ጣሉ፤ እያ​ለ​ቀ​ሱም መን​ገ​ዳ​ቸ​ውን ይሄ​ዳሉ፥ አም​ላ​ካ​ቸ​ው​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ይፈ​ል​ጋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ወራት በዚያም ጊዜ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ የእስራኤል ልጆችና የይሁዳ ልጆች በአንድነት ሆነው ይመጣሉ፥ እያለቀሱም መንገዳቸውን ይሄዳሉ፥ አምላካቸውንም እግዚአብሔርን ይፈልጋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ወራት በዚያም ጊዜ፥ ይላል ጌታ፥ የእስራኤል ልጆችና የይሁዳ ልጆች በአንድነት ሆነው ይመጣሉ፥ እያለቀሱም መንገዳቸውን ይሄዳሉ፥ አምላካቸውንም ጌታን ይፈልጋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ዎድያንነ ሄ ጋላሳቱዋን እስራኤልያ አሳይነ ይሁዳ አሳይ እትፐ ግዲደ፥ ዬኪደ ያና፤ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ ኮያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He wodiyaaninne he gallassatuwaan Israa'eeliyaa asaynne Yihudaa Asay ittippe gidiide, yeekkiidde yaana; Med'inaa Godaa barenttu S'oossaa koyana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «He wodeninne he gallassatan Isra7eele asaynne Yuhuda asay issife yaana; GODAA bantta Xoossa koyishenne yeekkishe yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ሄ ዎዴኒኔ ሄ ጋላሳታን ኢስራኤሌ ኣሳይኔ ዩሁዳ ኣሳይ ኢሲፌ ያና፤ ጎዳ ባንታ ጾሳ ኮዪሼኔ ዬኪሼ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄ ዎደነ ሄ ጋላስ እስራኤለይነ ይሁድ እስፈ ዬክሸ ይድ ጎዳ ባንታ ፆሳ ኮያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “He wodenne he gallas Isra7eeleynne Yihudi issife yeekishe yidi Godaa banta Xoossaa koyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በዚያ ዘመን፣ በዚያ ጊዜም፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ “የእስራኤል ሕዝብና የይሁዳ ሕዝብ በአንድነት ይመጣሉ፤ አምላካቸውንም እግዚአብሔርን በመፈለግ እያለቀሱ ይመጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ዘመኑና ጊዜው ሲደርስ የእስራኤልና የይሁዳ ሕዝብ በአንድነት ሆነው እኔን አምላካቸውን ፍለጋ እያለቀሱ ይመጣሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “በተን መዓልቲታት እቲኣተንን በቲ ጊዜ እቱይን፥ ይብል እግዚኣብሄር፥ ደቂ እስራኤልን ደቂ ይሁዳን ሓቢሮም ክመፁ እዮም፤ እናበኸዩ ክኸዱ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾምውን ክደልዩ እዮም።