Jeremiah 50:34 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መድሓኒኦም ሓያል እዩ። እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ስሙ እዩ፤ ንሱ ነቲ ሕጋዊ ጉዳዮም ምሉእ ብምሉእ ክከላኸለሎም እዩ፣ ነታ ምድሪ ዕረፍቲ ክህቦምን ንነበርቲ ባቤል ክርብሾምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚቤዢአቸው ብርቱ ነው፤ ስሙም ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር ነው፤ ምድርን ያሳርፍ ዘንድ፥ በባቢሎንም የሚኖሩትን ያውክ ዘንድ ጠላቶቹን ወቀሳ ይወቅሳቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተቤዢአቸው ብርቱ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው፤ ምድርንም ያሳርፍ ዘንድ በባቢሎንም የሚኖሩትን ያውክ ዘንድ ሙግታቸውን ፈጽም ይምዋገታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚዋጃቸው ብርቱ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ ነው፤ ምድሪቱንም ለማሳረፍ በባቢሎንም የሚኖሩትን ለማወክ ሙግታቸውን ፈጽሞ ይሟገታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንታ ዎዝያዌ ምና፤ አ ሱንይካ ኡባፐ ዎልቃማ ጾሳ። እ ኡንቱንቱ ቢታዉ ሸምፑዋ እማናዉ፥ ኡንቱንቱ ድራዉ ሞተቴ። ሽን ባብሎነ ቢታን ደእያዋንቱ ሻቢርሳ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttuntta Woziyaawe mina; Aa suntsaykka Ubbaappe Wolk'k'aama S'oossaa. I unttunttu biittaw shemppuwaa immanaw, unttunttu diraw mootettee. Shin Baabloone biittan de'iyaawanttu shabbirssaa immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin istta wozzizay mino; iza sunththayka GODAA Ubbaafe Wolqqama Xoossaa; istti biittas shemppo immanaas keehi baaxetees; gido attiin Baabiloonen dizaytas shemppo dhayssees» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስታ ዎዚዛይ ሚኖ፤ ኢዛ ሱንይካ ጎዳ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳ፤ ኢስቲ ቢታስ ሼምፖ ኢማናስ ኬሂ ባጼቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ባቢሎኔን ዲዛይታስ ሼምፖ ይሴስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንታ ዎዘይስ ምኖ፤ እያ ሱንይ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ። እ፥ ኤንታ ቢታስ ሸምፖ እማናዉ ኤንታ ግሾ ሞተቴስ። ሽን ባብሎነ ቢታን ደኤይሳታ ቦላ ዳጋማ የዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enta Wozeysi mino; iya sunthay Ubbaafe Wolqaama Godaa. I, enta biittas shempo immanaw enta gisho mootetees. Shin Babiloone biittan de7eyisata bolla dagama yeddana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ቤዛቸው ብርቱ ነው፤ ስሙም የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው፤ ለምድራቸው ዕረፍትን ለመስጠት፤ ተግቶ ይሟገትላቸዋል፤ በባቢሎን የሚኖሩትን ግን ዕረፍት ይነሣቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ታዳጊያቸው ብርቱ ነው፤ ስሙም የሠራዊት አምላክ ነው፤ እርሱ ራሱ ይረዳቸዋል፤ ሰላምን በምድር ላይ ያወርድላቸዋል፤ በባቢሎን ሕዝብ ላይ ገና መከራን ያመጣባቸዋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ተቤዛዊኦም ግና ብርቱዕ እዩ፤ ስሙ ኸዓ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር እዩ። ንምድሮም ዕረፍቲ ንምሃብ ተጊሁ ኽማጐተሎም፥ ነቶም ኣብ ባቢሎን ዝነብሩ ግና ዕረፍቲ ክኸልኦም እዩ።” |