Jeremiah 50:3 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሰሜን ሓደ ህዝቢ ኪድይብ እዩ እሞ፡ ንሃገራ በረኻ ኪገብራ፡ ኣብኣውን ሓደ እኳ ኣይኪነብረላን እዩ። ሰብን እንስሳን ኪኸዱ እዮም፣ ኪኸዱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝቤ ከሰ​ሜን በእ​ር​ስዋ ላይ ወጥ​ት​ዋል፤ ምድ​ር​ዋ​ንም ባድማ ያደ​ር​ጋል፤ የሚ​ቀ​መ​ጥ​ባ​ትም አይ​ገ​ኝም፤ ከሰው ጀምሮ እስከ እን​ስሳ ድረስ ሸሽ​ተው ሄደ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝብ ከሰሜን ወጥቶባታል ምድርዋንም ባድማ ያደርጋል፥ የሚቀመጥባትም አይገኝም፤ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ሸሽተው ሄደዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝብ ከሰሜን በእርሷ ላይ ወጥቶባታል ምድርዋንም ባድማ ያደርጋል፥ የሚቀመጥባትም አይገኝም፤ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ሸሽተው ሄደዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሁጲሳ ባጋ ቢታፐ እት ካዉተይ ያና፤ ባብሎነ ቢታ ባይዛና። ያቶፐ አሳይካ መሂካ ኡባይ ባቃታና፤ ኦንነ ያን ደኤና’ ያግተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Huup'issa bagga biittaappe itti kawutetsay yaana; Baabloone biittaa bayzzana. Yaatooppe asaykka mehiikka ubbay bak'atana; ooninne yaan de'enna› yaagite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Pudeha baggafe issi kawoteththay yiidi Baabiloone biitta olana; hessafe dendidayssan asinne mehey baqatana; biittayokka bula kessana; oonikka izin deenna.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፑዴሃ ባጋፌ ኢሲ ካዎቴይ ዪዲ ባቢሎኔ ቢታ ኦላና፤ ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ኣሲኔ ሜሄይ ባቃታና፤ ቢታዮካ ቡላ ኬሳና፤ ኦኒካ ኢዚን ዴና።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፑደሀ ባጋፈ እስ ካዎተ ይድ፥ ባብሎነ ቢታ ይሳና። አሳይነ መሄይ ባቃታና፤ ኦንካ ያን ዴና’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Pudeha baggafe issi kawotethi yidi, Babiloone biitta dhaysana. Asaynne mehey baqatana; oonika yan deenna’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከሰሜን አንድ መንግሥት መጥቶ ይወጋታል፤ ምድሯንም ባድማ ያደርጋል፤ የሚኖርባትም አይገኝም፤ ሰዎችና እንስሳትም ሸሽተው ይሄዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በባቢሎን ላይ አደጋ ጥሎ ምድረ በዳ የሚያደርጋት ሕዝብ ከሰሜን በኩል ተነሥቶባታል፤ ሰውም እንስሳውም ጥሎአት ይሸሻል፤ የሚኖርባትም የለም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንባቢሎን ከጥፍእዋ ህዝቢ ብወገን ሰሜን ተልዒሎምዋ ኣለዉ እሞ፥ ነታ ሃገር ከባድማ እዩ። ሰብ ኮነ እንስሳ ካብኣ ሃዲሞም ክኸዱ እዮም እሞ፥ ኣብኣ ዝነብር ኣይህሉን እዩ።”