Jeremiah 50:29 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ቀስተ ደመና ናብ ባቢሎን ጸውዑ፣ ኵሎም እቶም ቀስቲ ጠውዮም ኣብ ዙርያኣ ይሰፍሩ። ካብኡ ዘምልጥ ነገር የልቦን፤ ከከም ስርሓ ሽልማት ሃባ፤ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄርን ኣንጻር ቅዱስ እስራኤልን ትዕቢት ስለ ዝነበረት፡ ከምቲ ዝገበረቶ ግበርዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ቀስ​ትን የሚ​ገ​ትሩ ቀስ​ተ​ኞ​ችን ሁሉ በባ​ቢ​ሎን ላይ ጥሩ​አ​ቸው፤ በዙ​ሪ​ያዋ ስፈ​ሩ​ባት፤ ከእ​ር​ስ​ዋም ሰዎች አንድ አያ​ም​ልጥ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ቅዱስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ተቃ​ው​ማ​ለ​ችና እንደ ሥራዋ መጠን መል​ሱ​ላት፤ እን​ዳ​ደ​ረ​ገ​ችም ሁሉ አድ​ር​ጉ​ባት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቀስትን የሚገትሩትን ቀስተኞችን ሁሉ በባቢሎን ላይ ጥሩአቸው፤ በዙሪያዋ ስፈሩባት አንድም አያምልጥ፤ በእስራኤል ቅዱስ ላይ በእግዚአብሔር ላይ ኰርታለችና እንደ ሥራዋ መጠን መልሱላት፥ እንዳደረገችም ሁሉ አድርጉባት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቀስትን የሚገትሩትን ቀስተኞችን ሁሉ በባቢሎን ላይ ጥሩአቸው፤ በዙሪያዋ ስፈሩባት አንድም ሰው አያምልጥ፤ በእስራኤል ቅዱስ በጌታ ላይ በኩራት አልታዘዝም ብላለችና እንደ ሥራዋ መጠን መልሱላት፥ እንዳደረገችም ሁሉ አድርጉባት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ባብሎነ ኦላናዉ ዎንዳፍያ ዱክያዋንታ ኡባ ጼግተ፤ እቱነ ከስ አከናዳን፥ ኡንቱንቱ አ ዩሹዋን ዶድኖ። መና ጎዳ ቦላ፥ እስራኤልያ ጌሻ ቦላ፥ እ ኦቶረቴዳ ድራዉ፥ አዉ አ ኦሱዋዳን ዛርተ። እ ሀራቱ ቦላን ኦዳዋዳን፥ አ ቦላንካ ኦተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Baabloone olanaw wonddaafiyaa dukkiyaawantta ubbaa s'eegite; ittuunne kessi akkenaadan, unttunttu Aa yuushshuwaan dooddino. Med'inaa Godaa bolla, Israa'eeliyaa Geeshsha bolla, I otoretteedda diraw, aw Aa oosuwaadan zaarite. I haratuu bollan ootseeddawaadan, Aa bollankka ootsite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Wondafen olizayta Baabiloone bolla xeygite; issaadeyka kessi ekki bontta mala istta giddoththidi dunkaanite; GODAA Isra7eele geeshshaa kawushshida gishshas izi ooso mala izis zaarite; iza harata bolla ooththidayssaththo izi bolla ooththite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ዎንዳፌን ኦሊዛይታ ባቢሎኔ ቦላ ጼይጊቴ፤ ኢሳዴይካ ኬሲ ኤኪ ቦንታ ማላ ኢስታ ጊዶዲ ዱንካኒቴ፤ ጎዳ ኢስራኤሌ ጌሻ ካዉሺዳ ጊሻስ ኢዚ ኦሶ ማላ ኢዚስ ዛሪቴ፤ ኢዛ ሃራታ ቦላ ኦዳይሳ ኢዚ ቦላ ኦቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባብሎነ ኦላናዉ ዶንገ ዱክያ ኡባ ፄግተ፤ እሶይካ ከስ ኤኮናዳ እያ ዩሹዋ ተቆ። ጎዳ ቦላ፥ እስራኤለ ጌሻ ቦላ፥ እ ኦቶርትዳ ግሾ፥ እያ ኦሱዋዳ እያዉ ዛርተ። እ ሀራታ ቦላ ኦዳይሳዳ እያ ቦላ ኦተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Babiloone olanaw donge dukiya ubbaa xeegite; issoyka kessi ekonnaada iya yuushuwa teqo. Godaa bolla, Isra7eele Geeshsha bolla, I otortida gisho, iya oosuwada iyaw zaarite. I harata bolla oothidaysada iya bolla oothite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ቀስት የሚገትሩትን፣ ቀስተኞችን ሁሉ በባቢሎን ላይ ጥሩ፤ አንድም ሰው እንዳያመልጥ፣ ዙሪያውን ሁሉ መሽጉ፤ የእስራኤልን ቅዱስ፣ እግዚአብሔርን አቃልላለችና፣ እንደ ሥራዋ መጠን መልሱላት፤ በሌሎች ላይ እንዳደረገችውም አድርጉባት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ቀስት መደገን የሚችሉትን ቀስተኞች በባቢሎን ላይ ይዘምቱ ዘንድ ጥሩአቸው፤ ከተማይቱን ይክበቡ፤ ማንም እንዳያመልጥ ተጠባበቁ፤ የክፉ ሥራዋንም ዋጋ ክፈሉአት፤ በሌሎች ላይ የፈጸመችውንም ግፍ በእርስዋም ላይ ፈጽሙባት፤ እርስዋ በእስራኤል ቅዱስ በእኔ ላይ ተዳፍራለች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንወርወርቲ ቐስቲ፥ ንዅላቶም ቀስቲ ዝግትሩ፥ ንባቢሎን ክወግእዋ ኣኽትትዎም። ሓደ እኳ ኸየምልጥ ኣብ ከባቢኣ ስፈሩ፤ ከም ግብራውን ፍደይዋ። ንእግዚኣብሄር፥ ናይ እስራኤል ቅዱስ፥ ተዓብያ እያ እሞ፥ ከምቲ ዅሉ ዝገበረቶ ፍደይዋ። ከምቲ ኣብ ልዕሊ ኻልኦት ዝገበረቶውን ፍደይዋ።