Jeremiah 50:28 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድምጺ እቶም ካብ ምድሪ ባቢሎን ዝመጹ ስደተኛታትን ስደተኛታትን፡ ሕነ እግዚኣብሄር ኣምላኽና፡ ሕነ ቤተ መቕደሱ ኣብ ጽዮን ክእውጁ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአምላካችንን የእግዚአብሔርን በቀል፥ የመቅደሱንም በቀል፥ በጽዮን ይነግሩ ዘንድ ሸሽተው ከባቢሎን ሀገር ያመለጡት ሰዎች ድምፅ ተሰምቶአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአምላካችንን የእግዚአብሔርን በቀል የመቅደሱንም በቀል በጽዮን ይነግሩ ዘንድ ሸሽተው ከባቢሎን አገር ያመለጡት ሰዎች ድምፅ ተሰምቶአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአምላካችንን የጌታን በቀል ስለ መቅደሱም ሲል የሚበቀለውን በቀል በጽዮን ለመናገር ከባቢሎን ምድር የሚመጡትን የኰብላዮችና የስደተኞች ድምፅ አድምጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኦሞደቴዳ አሳቱ ባብሎነፐ ከስ አኪደ፥ የሩሳላመ ባቃታና። ባብሎነ ቢታ አሳይ ጌሻ ጎልያ ቦላን ኦዳባዉ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ጾሳይ ሀሉዋ ከስያዋ ኡንቱንቱ ጽዮነን ሃሳያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Omoodetteedda asatuu Baablooneppe kessi akkiide, Yerusaalame bak'atana. Baabloone biittaa Asay Geeshsha Golliyaa bollan ootseeddabaw Med'inaa Goday unttunttu S'oossay haluwaa kesiyaawaa unttunttu S'iyoonen haasayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAA nu Xoossay halo kessidayssa, Xoossa Keeththa gishshas halo kessidayssa Baabilooneppe betidaytinne goodettidayti Xiyoonen haasayzayssa siyite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳ ኑ ጾሳይ ሃሎ ኬሲዳይሳ፥ ጾሳ ኬ ጊሻስ ሃሎ ኬሲዳይሳ ባቢሎኔፔ ቤቲዳይቲኔ ጎዴቲዳይቲ ጺዮኔን ሃሳይዛይሳ ሲዪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ድኤትዳ አሳይ ባብሎነፐ ከስ ኤክድ፥ የሩሳላመ ባቃታና። ባብሎነ አሳይ ፆሳ ኬ ቦላ ኦዳባስ ጎዳይ፥ ኤንታ ፆሳይ ሀሎ ከያናይሳ ኤንቲ ፅዮነን ኦዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Di7etida asay Babiloonepe kessi ekidi, Yerusalaame baqatana. Babiloone asay Xoossa keethaa bolla oothidabaas Goday, enta Xoossay halo keyanaysa enti Xiyoonen odana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር አምላካችን የተበቀለውን፣ ስለ ቤተ መቅደሱ የተበቀለውን በቀል፣ ከባቢሎን የመጡ ኰብላዮችና ስደተኞች፣ በጽዮን የሚናገሩትን ስሟቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የባቢሎን ምርኮኞችና በባቢሎን የነበሩ ስደተኞች ወደ ኢየሩሳሌም መጡ። አምላካችን እግዚአብሔር በባቢሎናውያን ላይ ስለሚበቀለው በቀል የሚናገሩትን አድምጡ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ እግዚኣብሄር ኣምላኽናን፥ ንናይ ቤተ መቕደስን ሕነ፥ ኣብ ፅዮን ክነግሩ ሃዲሞም ካብ ሃገር ባቢሎን ዘምለጡ፥ ድምፂ ሰባት ተሰሚዑ እዩ። |