Jeremiah 50:25 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ዕጥቁ ከፊቱ ኣጽዋር ቍጥዓኡ ኣውጽአ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታ ሰራዊት ኣብ ምድሪ ከለዳውያን እዚ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በከለዳውያን ምድር ይሠራ ዘንድ ሥራ አለውና እግዚአብሔር ዕቃ ቤቱን ከፍቶ የቍጣውን ዕቃ ጦር አውጥቶአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በከለዳውያን ምድር ይሠራ ዘንድ ሥራ አለውና እግዚአብሔር ዕቃ ቤቱን ከፍቶ የቍጣውን ዕቃ ጦር አውጥቶአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በከለዳውያን ምድር የሚፈጽመው ሥራ አለውና ጌታ የጦር ግምጃ ቤቱን ከፍቶ የቁጣውን የጦር መሣርያ አወጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መና ጎዳይ ታ ኦላ ሚሻ ዎያ ጎልያ ዶያድ፤ ታ ሀንቁዋ ኦላ ሚሻ አፐ ከሳድ። አያዉ ጎፐ፥ ታን ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ባብሎነ ቢታን ኦያ ኦሱ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Med'inaa Goday ta olaa miishshaa wotsiyaa golliyaa dooyaad; ta hank'k'uwaa olaa miishshaa aappe kessaad. Ayaw gooppe, taani Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday Baabloone biittan ootsiyaa oosuu de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY ba ola massaraa woththiza minjja keeththaa doydes; ba hanqo ola massara kessides; GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay Baabiloone biittan ooththiza oosoy dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ባ ኦላ ማሳራ ዎዛ ሚንጃ ኬ ዶይዴስ፤ ባ ሃንቆ ኦላ ማሳራ ኬሲዴስ፤ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ባቢሎኔ ቢታን ኦዛ ኦሶይ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ታ ኦላ ሚሽያ ዎያ ኬ ዶያዳ፥ ታ ይሉዋን ኦላ ሚሽያ ያፐ ከሳስ። ሄሳ ኦዳይ፥ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ባብሎነ ቢታን ኦያ ኦሶይ ደእያ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ta ola miishiya wothiya keethaa dooyada, ta yiluwan ola miishiya yaape kessas. Hessa oothiday, Goday, Ubbaafe Wolqaama Goday Babiloone biittan oothiya oosoy de7iya gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር የመሣሪያ ግምጃ ቤቱን ከፍቷል፤ የቍጣውን የጦር ዕቃ አውጥቷል፤ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ፣ በባቢሎናውያን ምድር ሥራ አለውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር የመሣሪያ ግምጃ ቤቱን ከፍቶ የቊጣ ጦር መሣሪያውን አወጣ፤ ይህንንም ያደረገው የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር በከለዳውያን ምድር የሚሠራው ሥራ ስላለው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣብ ሃገር ባቢሎን ዝገብሮ ኣለዎ እሞ፥ እግዚኣብሄር ነቲ ኣፅዋሩ ዘቕምጠሉ ቤት ከፈቶ፤ ንኣፅዋር ቍጥዓኡውን ኣውፅኦ። |