Jeremiah 50:25 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ዕጥቁ ከፊቱ ኣጽዋር ቍጥዓኡ ኣውጽአ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታ ሰራዊት ኣብ ምድሪ ከለዳውያን እዚ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በከ​ለ​ዳ​ው​ያን ምድር ይሠራ ዘንድ ሥራ አለ​ውና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዕቃ ቤቱን ከፍቶ የቍ​ጣ​ውን ዕቃ ጦር አው​ጥ​ቶ​አል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በከለዳውያን ምድር ይሠራ ዘንድ ሥራ አለውና እግዚአብሔር ዕቃ ቤቱን ከፍቶ የቍጣውን ዕቃ ጦር አውጥቶአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በከለዳውያን ምድር የሚፈጽመው ሥራ አለውና ጌታ የጦር ግምጃ ቤቱን ከፍቶ የቁጣውን የጦር መሣርያ አወጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን መና ጎዳይ ታ ኦላ ሚሻ ዎያ ጎልያ ዶያድ፤ ታ ሀንቁዋ ኦላ ሚሻ አፐ ከሳድ። አያዉ ጎፐ፥ ታን ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ባብሎነ ቢታን ኦያ ኦሱ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Med'inaa Goday ta olaa miishshaa wotsiyaa golliyaa dooyaad; ta hank'k'uwaa olaa miishshaa aappe kessaad. Ayaw gooppe, taani Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday Baabloone biittan ootsiyaa oosuu de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY ba ola massaraa woththiza minjja keeththaa doydes; ba hanqo ola massara kessides; GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay Baabiloone biittan ooththiza oosoy dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ባ ኦላ ማሳራ ዎዛ ሚንጃ ኬ ዶይዴስ፤ ባ ሃንቆ ኦላ ማሳራ ኬሲዴስ፤ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ባቢሎኔ ቢታን ኦዛ ኦሶይ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ታ ኦላ ሚሽያ ዎያ ኬ ዶያዳ፥ ታ ይሉዋን ኦላ ሚሽያ ያፐ ከሳስ። ሄሳ ኦዳይ፥ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ባብሎነ ቢታን ኦያ ኦሶይ ደእያ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani ta ola miishiya wothiya keethaa dooyada, ta yiluwan ola miishiya yaape kessas. Hessa oothiday, Goday, Ubbaafe Wolqaama Goday Babiloone biittan oothiya oosoy de7iya gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር የመሣሪያ ግምጃ ቤቱን ከፍቷል፤ የቍጣውን የጦር ዕቃ አውጥቷል፤ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ፣ በባቢሎናውያን ምድር ሥራ አለውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር የመሣሪያ ግምጃ ቤቱን ከፍቶ የቊጣ ጦር መሣሪያውን አወጣ፤ ይህንንም ያደረገው የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር በከለዳውያን ምድር የሚሠራው ሥራ ስላለው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣብ ሃገር ባቢሎን ዝገብሮ ኣለዎ እሞ፥ እግዚኣብሄር ነቲ ኣፅዋሩ ዘቕምጠሉ ቤት ከፈቶ፤ ንኣፅዋር ቍጥዓኡውን ኣውፅኦ።