Jeremiah 50:20 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በተን መዓልትታት እቲኣን በታ ጊዜ እቲኣን፡ ኣበሳ እስራኤል ኪድለ እዩ፡ ግናኸ ኣይኪኸውንን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ሓጢኣት ይሁዳ ድማ ኣይክርከብን እዩ እሞ፡ ነቶም ዝሕልዎም ይቕረ ክብሎም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ወራት በዚ​ያም ዘመን፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ እነ​ዚ​ህን በም​ድር የተ​ረ​ፉ​ትን ይቅር እላ​ቸ​ዋ​ለ​ሁና የእ​ስ​ራ​ኤል በደል ይፈ​ለ​ጋል፤ አይ​ኖ​ር​ምም፤ የይ​ሁ​ዳም ኀጢ​አት ይፈ​ለ​ጋል፥ ምንም አይ​ገ​ኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህን ያስቀረኋቸውን ይቅር እላቸዋለሁና በዚያን ወራት በዚያም ዘመን፥ ይላል እግዚአብሔር፥ የእስራኤል በደል የይሁዳም ኃጢአት ይፈለጋል ምንም አይገኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደትሩፍ የተውኳቸውን እነዚያን ይቅር እላቸዋለሁና በዚያን ወራት በዚያም ዘመን፥ ይላል ጌታ፥ የእስራኤል በደል የይሁዳም ኃጢአት ይፈለጋል ነገር ግን በዚያ ምንም አይገኝም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎድያንነ ሄ ጋላሳቱዋን አሳይ እስራኤልያን ባይዙዋ ኮያና፤ ሽን ባይዙ ያና፤ ይሁዳን ናጋራ ኮያና፤ ሽን ቤተና። አያዉ ጎፐ፥ ሀይቁዋፐ ታን አሼዳ እስራኤልያ አሳ አቴዳዋንቱ ናጋራ ታን አቶ ያጋና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wodiyaaninne he gallassatuwaan Asay Israa'eeliyaan bayzzuwaa koyana; shin bayzzuu d'ayana; Yihudaan nagaraa koyana; shin beettena. Ayaw gooppe, hayk'k'uwaappe taani ashsheeda Israa'eeliyaa asaa atteeddawanttu nagaraa taani atto yaagana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wodetaninne he gallassatan GODAY, «Isra7eele mooroy koyettana; gido attiin issinakka beettuku; Yuhuda nagaraykka koyettana; gido attiin mulekka beettenna; hayqoppe ta ashshida shoogeta ta maarana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴታኒኔ ሄ ጋላሳታን ጎዳይ፥ «ኢስራኤሌ ሞሮይ ኮዬታና፤ ጊዶ ኣቲን ኢሲናካ ቤቱኩ፤ ዩሁዳ ናጋራይካ ኮዬታና፤ ጊዶ ኣቲን ሙሌካ ቤቴና፤ ሃይቆፔ ታ ኣሺዳ ሾጌታ ታ ማራና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ፥ ሀይቆፐ ታ አሽዳ እስራኤለ አሳ ናጋራ ታ አቶ ጋና ግሾ፥ አሳይ እስራኤለን ናጋራ ኮያና፥ ሽን ደሞኮና። ይሁዳን ናጋራ ኮያና፥ ሽን በንተና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode, hayqope ta ashshida Isra7eele asaa nagaraa ta atto gana gisho, asay Isra7eelen nagara koyana, shin demmokona. Yihudan nagara koyana, shin bentenna” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእነዚያ ጊዜያት፣ በዚያ ዘመን፣” ይላል እግዚአብሔር ፤ “የእስራኤል በደል ይፈለጋል፤ አንዳችም አይገኝም፤ የይሁዳም ኀጢአት ይፈለጋል፤ ከቶም የለም፤ እንዲተርፉ ያደረግኋቸውን ቅሬታዎች እምራለሁና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ እኔ ከእስራኤልና ከይሁዳ መንግሥታት እንዲተርፉ ያደረግኋቸውን ሰዎች ይቅር ስለምል ኃጢአትና በደል ተፈልጎ አይገኝባቸውም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ዘትረፍክዎም ይቕረ ኽብለሎም እየ እሞ፥ በተን መዓልቲታት እቲኣተንን በቲ ጊዜ እቱይን፥ ይብል እግዚኣብሄር፥ በደል እስራኤልን ሓጢኣት ይሁዳን ክድለ እዩ፤ ግና ኣይርከብን።”