Jeremiah 50:19 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእስራኤል ድማ ናብ መሕደሪኡ ክመልሶ እየ፣ ኣብ ቀርሜሎስን ባሳንን ኪጓስዩ፣ ነፍሱ ድማ ኣብ ከረን ኤፍሬምን ጊልዓድን ክትጸግብ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ወደ ማሰ​ማ​ር​ያው እመ​ል​ሳ​ለሁ፥ በቀ​ር​ሜ​ሎ​ስና በባ​ሳን፥ በኤ​ፍ​ሬም ተራ​ራና በገ​ለ​ዓ​ድም ይሰ​ማ​ራል፤ ነፍ​ሱም ትጠ​ግ​ባ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልንም ወደ ማሰማርያው እመልሳለሁ፥ በቀርሜሎስና በባሳንም ላይ ይሰማራል፥ ሰውነቱም በኤፍሬም ተራራና በገለዓድ ላይ ትጠግባለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልንም ወደ ማሰማርያው እመልሳለሁ፥ በቀርሜሎስና በባሳንም ላይ ይሰማራል፥ ሆዱም በኤፍሬም ተራራና በገለዓድ ላይ ትጠግባለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እስራኤልያ እ ሄመትያ ሳኣ ዛራና፤ ቃርመሎሳነ ባሳነ ደረቱዋን እ ሄመታና። ቃይ ኡንቱንቱ ኤፍሬማ ገዝያንነ ጋላኣደ ገዝያን ካሊደ ማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Israa'eeliyaa I heemettiyaa sa'aa zaarana; K'armmeloosanne Baasaane Deretuwaan I heemettana. K'ay unttunttu Efireema gezziyaaninne Gala'aade gezziyaan kalliide maana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin tani Isra7eele kase izi heemettizaso iza zaarana; Qarmelooseninne Baasaane deren izi heemettana; qasse izi Efreeme zumbullata bollanne Gala7aade zumbullata bolla kallanaashe gakkanaas maana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ታኒ ኢስራኤሌ ካሴ ኢዚ ሄሜቲዛሶ ኢዛ ዛራና፤ ቃርሜሎሴኒኔ ባሳኔ ዴሬን ኢዚ ሄሜታና፤ ቃሴ ኢዚ ኤፍሬሜ ዙምቡላታ ቦላኔ ጋላኣዴ ዙምቡላታ ቦላ ካላናሼ ጋካናስ ማና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እስራኤለ፥ እያ ሄን በሳ ዛራና፤ ቃርመሎሳነ ባሳነ ደረታን እ ሄመታና። እ ኤፍሬማነ ጋላዳ ገዘ ቢታን ካልድ ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Isra7eele, iya hentha bessaa zaarana; Qarmeloosanne Baasane Deretan I heemetana. I Efreemanne Galada gezze biittan kallidi maana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤልንም ወደ መሰማሪያው እመልሰዋለሁ፤ በቀርሜሎስና በባሳን ላይ ይሰማራል፤ በኤፍሬም ተራሮችና በገለዓድም ላይ፣ እስኪጠግብ ይመገባል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤልንም ሕዝብ ወደ ምድራቸው እመልሳለሁ፤ በቀርሜሎስ ተራራና በባሳን አውራጃ የሚበቅለውን ሁሉ ይመገባሉ፤ በኤፍሬምና በገለዓድ ከሚበቅለውም እህል የፈለጉትን ያኽል ይመገባሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእስራኤልውን ናብ መውፈሪኡ ኽመልሶ እየ፤ ኣብ እምባ ቀርሜሎስን ኣብ ባሳንን፥ ክዋፈር እዩ፤ ሰብነቱውን ኣብ እምባ ኤፍሬምን፥ ኣብ ገለዓድን ክትፀግብ እያ።