Jeremiah 50:17 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ፋሕ ዝበለት በጊዕ እያ፤ ኣናብስ ኣባረርዎ፤ ቅድም ንጉስ ኣሶር በሊዕዎ፤ ኣብ መወዳእታ ድማ እዚ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ኣዕጽምቱ ሰበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እስ​ራ​ኤል የባ​ዘነ በግ ነው፤ አን​በ​ሶች አሳ​ደ​ዱት፤ መጀ​መ​ሪያ የአ​ሦር ንጉሥ በላው፥ በመ​ጨ​ረ​ሻም የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር አጥ​ን​ቱን ቈረ​ጠ​መው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤል የባዘነ በግ ነው፤ አንበሶች አሳደዱት፤ መጀመሪያ የአሦር ንጉሥ በላው፥ በመጨረሻም የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር አጥንቱን ቈረጠመው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤል የባዘነ በግ ነው፤ አንበሶች አሳደዱት፤ መጀመሪያ የአሦር ንጉሥ በላው፥ በመጨረሻም የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር አጥንቱን ቈረጠመው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እስራኤሊ ጋሙ የደርሲደ ላሌዳ ዶርሳ ማላ። ኮይሮ አሶረ ካቲ አ አሹዋ ሜዳ፤ ዉርሰን ቃይ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር አ መቀ ጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Israa'eelii gaammuu yederssiide laaleedda dorssaa mala. Koyiro Asoore kaatii Aa ashuwaa meedda; wurssetsan k'ay Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori Aa mek'etsaa d'ogeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eeley gaammoy gooddidi laallida wude mala gidides; koyro Asoore kawoy puuzerethi mides; guyeppe Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey meqeththaa dhoggides» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌይ ጋሞይ ጎዲዲ ላሊዳ ዉዴ ማላ ጊዲዴስ፤ ኮይሮ ኣሶሬ ካዎይ ፑዜሬ ሚዴስ፤ ጉዬፔ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ሜቄ ጊዴስ» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስራኤለይ ጋሞይ የደድ ላልዳ ዶርሳ መላ። ኮይሮ አሶረ ካዎይ እያ አሹዋ ምስ፤ ዉርሰን ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር እያ መቀ ግስ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Isra7eeley gaammoy yedethidi laallida dorsaa mela. Koyro Asoore kawoy iya ashuwa mis; wursethan Babiloone kawoy Nabukadanaxoori iya meqethaa dhoggis.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እስራኤል አንበሶች ያሳደዱት፣ የተበተነ መንጋ ነው፤ መጀመሪያ የአሦር ንጉሥ፣ ቦጫጭቆ በላው፤ በኋላም የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር፣ ዐጥንቱን ቈረጣጠመው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “የእስራኤል ሕዝብ አንበሳ እያባረረ እንደሚበትናቸው በጎች ሆነዋል፤ በመጀመሪያ አውሬ ያደነውን ሁሉ ቦጫጭቆ እንደሚበላ የአሦር ንጉሥ እነርሱን ፈጃቸው፤ ከዚያም በኋላ አንበሳ አጥንትን እንደሚቈረጣጥም የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር አደቀቃቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እስራኤል ኣናብስ ዘሳጐጕዋ፥ እተባረረት በጊዕ እያ። ቅድም ንጉስ ኣሶር ሰላሊዑ በልዓ፤ ኣብ መወዳእታ ኸዓ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ኣዕፅምታ ቘረጣጠመ።