Jeremiah 50:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ዘራኢ ካብ ባቢሎንን ነቲ ኣብ ግዜ ቀውዒ ማዕጺድ ዚሕዝን ኣጥፍእዎ። በቲ ጨቋኒ ሰይፊ ፈሪሖም ነፍሲ ወከፎም ናብ ህዝቡ ተመሊሶም ነፍሲ ወከፎም ናብ ሃገሮም ክሃድሙ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዘሪውንና በመከር ጊዜ ማጭድ የሚይዘውን ከባቢሎን አጥፉ፤ ከአረማዊው ሰይፍ ፊት የተነሣ እያንዳንዱ ወደ ወገኑ ይመለሳል፤ እያንዳንዱም ወደ ሀገሩ ይሸሻል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዘሪውንና በመከር ጊዜ ማጭድ የሚይዘውን ከባቢሎን አጥፉ፤ ከሚያስጨንቅ ሰይፍ ፊት እያንዳንዱ ወደ ወገኑ ይመለሳል እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሸሻል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዘሪውንና በመከር ጊዜ ማጭድ የሚይዘውን ከባቢሎን አጥፉ፤ የአስጨናቂው ሰው ከሆነው ሰይፍ ፊት እያንዳንዱ ወደ ወገኑ ይመለሳል እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሸሻል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዘረ ዘርያዋነ ጫካ ዎደ ሺሻናዉ ከስያዋ ኡባ ባብሎነፐ ይስተ። ኡንኤያዋንቱ ማሻዉ ያዬዳ ድራዉ፥ ሄ ቢታን ደእያ አሳይ ኡባይ ባረ ያራኮ ያራኮ ስሚደ፥ ባረ ቢታ ቢታ ባቃታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Zeretsaa zeriyaawaanne c'akaa wode shiishshanaw kesiyaawaa ubbaa Baablooneppe d'ayissite. Un"etsiyaawanttu mashshaw yayyeedda diraw, he biittan de'iyaa Asay ubbay bare yaraakko yaraakko simmiide, bare biittaa biittaa bak'atana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabilooneppe zereththi zerizayssa, kaththa shiisho wode cakkanaas baaca oykkidayssa dhayssite; un7eththizayta mashshafe dendidayssan issoy issoy ba asaakko simmo; ba derekka baqato. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔፔ ዜሬ ዜሪዛይሳ፥ ካ ሺሾ ዎዴ ጫካናስ ባጫ ኦይኪዳይሳ ይሲቴ፤ ኡንኤዛይታ ማሻፌ ዴንዲዳይሳን ኢሶይ ኢሶይ ባ ኣሳኮ ሲሞ፤ ባ ዴሬካ ባቃቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዘረ ዘረይሳነ ጫካ ዎደ ባጫራ ከየይሳ ባብሎነፐ ይስተ። ይሰይሳታ ማሻ ያይዳ ግሾ፥ ሄ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ ባ ያራኮ ያራኮ ስሚድ ባ ቢታ ቢታ ባቃታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zerethi zereysanne caka wode baacara keyeysa Babiloonepe dhaysite. Dhayseysata mashshaa yayyida gisho, he biittan de7iya asa ubbay ba yaraako yaraako simmidi ba biitta biitta baqatana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከባቢሎን ዘር የሚዘራውን፣ በመከር ጊዜ ማጭድ የጨበጠውንም ዐጫጅ አጥፉት፤ ከአጥፊው ሰይፍ የተነሣ፣ እያንዳንዱ ወደ ገዛ ሕዝቡ ይመለስ፤ ወደ ገዛ ምድሩም ይሽሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዘሪውንና መከር ሰብሳቢውን ከባቢሎን አስወግዱ፤ በዚያች አገር የሚኖር እያንዳንዱ የውጪ ዜጋ አደጋ የሚጥልባትን ሠራዊት በመፍራት ወደ ወገኑ ይመለሳል፤ ወደ አገሩም ይሸሻል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዘርኢ ዝዘርእ ኮነ፥ ዓፂድ ዝዓፅድ፥ ኣብ ምድሪ ባቢሎን ከም ዘይነብር ግበሩ። ኵሉ ኣብኣ ዝነብር ዝነበረ፥ ዘጥፍእ ሰይፊ ፈሪሑ፥ ናብ ህዝቡ ኽሃድም እዩ።” |