Jeremiah 50:13 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብምኽንያት ቍጥዓ እግዚኣብሄር፡ ምሉእ ብምሉእ በረኻ ኪኸውን እዩ እምበር፡ ኣይኪነብረሉን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቍጣ የተ​ነሣ ባድማ ትሆ​ና​ለች እንጂ ሰው አይ​ቀ​መ​ጥ​ባ​ትም፤ በባ​ቢ​ሎ​ንም በኩል የሚ​ያ​ልፍ ሁሉ ይደ​ነ​ቃል፤ በመ​ጣ​ባ​ትም መቅ​ሠ​ፍት ሁሉ ያፍ​ዋ​ጫል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእግዚአብሔር ቍጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ ሰው አይቀመጥባትም፤ በባቢሎንም በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይደነቃል በመጣባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጫል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከጌታ ቁጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ ሰው አይቀመጥባትም፤ በባቢሎንም በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይሣቀቃል በመጣባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጫል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ሀንቁዋ ጋሱዋን፥ ባብሎነ አሳይ ደኤናሳ ግዳናዋ፤ እ ኡባና ኮለተና። አ ላንቂያና አያ ኡባይ አ ቦላን ጋኬዳ ቦሻ በኢደ፥ ዳጋማናነ፥ ‘ፖራ!’ ጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa hank'k'uwaa gaasuwaan, Baabloone Asay de'ennasaa gidanawaa; I ubbaanna kolettenna. Aa lank'k'iyaana aad'd'iyaa ubbay Aa bollan gakkeedda boshaa be'iide, dagamananne, ‹Poora!› gaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA hanqo gaason iza bazzo gidana attiin asi izin deenna; izi bolla gakkida bashsha gaason Baabiloonera aadhdhi biza ubbay malalettishe iza qidhana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ሃንቆ ጋሶን ኢዛ ባዞ ጊዳና ኣቲን ኣሲ ኢዚን ዴና፤ ኢዚ ቦላ ጋኪዳ ባሻ ጋሶን ባቢሎኔራ ኣ ቢዛ ኡባይ ማላሌቲሼ ኢዛ ቂና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ሀንቁዋ ጋሶን፥ ባብሎነይ ያና፤ ላለታና። እያ ማታራ አያ ኡባይ እያ ቦላ ጋክዳ ቦሻ በእድ፥ ዳጋማናነ ማላለታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa hanquwa gaason, Babilooney dhayana; laaletana. Iya matara aadhiya ubbay iya bolla gakida bosha be7idi, dagammananne malaaletana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእግዚአብሔር ቍጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ፣ የሚኖርባት አይገኝም፤ በቍስሎቿም ሁሉ ምክንያት፣ በባቢሎን የሚያልፍ ሁሉ ይገረማል፤ ያፌዝባታልም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከቊጣዬ የተነሣ በባቢሎን መኖር የሚችል የለም፤ ፈራርሳ ትቀራለች፤ በአጠገብዋ የሚያልፍ ሁሉ ይደነቃል፤ ይደነግጣልም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ዝተልዓለ ዅላ ኽትባድም እያ እምበር፥ ድሕሪዙይ ኣብኣ ዝነብር የለን። ኵሉ ብባቢሎን ዝሓልፍ ከዓ በቲ ዝወረዳ መቕሰፍቲ ኽግረምን ከላግፀላን እዩ።