Jeremiah 50:13 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብምኽንያት ቍጥዓ እግዚኣብሄር፡ ምሉእ ብምሉእ በረኻ ኪኸውን እዩ እምበር፡ ኣይኪነብረሉን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእግዚአብሔር ቍጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ ሰው አይቀመጥባትም፤ በባቢሎንም በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይደነቃል፤ በመጣባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጫል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእግዚአብሔር ቍጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ ሰው አይቀመጥባትም፤ በባቢሎንም በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይደነቃል በመጣባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጫል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጌታ ቁጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ ሰው አይቀመጥባትም፤ በባቢሎንም በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይሣቀቃል በመጣባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጫል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ሀንቁዋ ጋሱዋን፥ ባብሎነ አሳይ ደኤናሳ ግዳናዋ፤ እ ኡባና ኮለተና። አ ላንቂያና አያ ኡባይ አ ቦላን ጋኬዳ ቦሻ በኢደ፥ ዳጋማናነ፥ ‘ፖራ!’ ጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa hank'k'uwaa gaasuwaan, Baabloone Asay de'ennasaa gidanawaa; I ubbaanna kolettenna. Aa lank'k'iyaana aad'd'iyaa ubbay Aa bollan gakkeedda boshaa be'iide, dagamananne, ‹Poora!› gaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA hanqo gaason iza bazzo gidana attiin asi izin deenna; izi bolla gakkida bashsha gaason Baabiloonera aadhdhi biza ubbay malalettishe iza qidhana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ሃንቆ ጋሶን ኢዛ ባዞ ጊዳና ኣቲን ኣሲ ኢዚን ዴና፤ ኢዚ ቦላ ጋኪዳ ባሻ ጋሶን ባቢሎኔራ ኣ ቢዛ ኡባይ ማላሌቲሼ ኢዛ ቂና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ሀንቁዋ ጋሶን፥ ባብሎነይ ያና፤ ላለታና። እያ ማታራ አያ ኡባይ እያ ቦላ ጋክዳ ቦሻ በእድ፥ ዳጋማናነ ማላለታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa hanquwa gaason, Babilooney dhayana; laaletana. Iya matara aadhiya ubbay iya bolla gakida bosha be7idi, dagammananne malaaletana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእግዚአብሔር ቍጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ፣ የሚኖርባት አይገኝም፤ በቍስሎቿም ሁሉ ምክንያት፣ በባቢሎን የሚያልፍ ሁሉ ይገረማል፤ ያፌዝባታልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከቊጣዬ የተነሣ በባቢሎን መኖር የሚችል የለም፤ ፈራርሳ ትቀራለች፤ በአጠገብዋ የሚያልፍ ሁሉ ይደነቃል፤ ይደነግጣልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ዝተልዓለ ዅላ ኽትባድም እያ እምበር፥ ድሕሪዙይ ኣብኣ ዝነብር የለን። ኵሉ ብባቢሎን ዝሓልፍ ከዓ በቲ ዝወረዳ መቕሰፍቲ ኽግረምን ከላግፀላን እዩ። |