Jeremiah 50:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ኣጥፋእቲ ርስተይ፡ ሕጉሳት ስለ ዝነበርኩም፡ ሕጉሳት ስለ ዝነበርኩም፡ ከም ጤል ኣብ ሳዕሪ ስለ ዝሰብሕኩም፡ ከም ብዕራይ ድማ ስለ ዘእወኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ርስቴን የምትበዘብዙ እናንተ ሆይ! ደስ ብሎአችኋልና፥ ሐሤትንም አድርጋችኋልና፥ በመስክ ላይም እንዳለች ጊደር ሆናችሁ ተቀናጥታችኋልና፥ እንደ ብርቱዎችም በሬዎች ቷጋላችሁና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ርስቴን የምትበዘብዙ እናንተ ሆይ፥ ደስ ብሎአችኋልና፥ ሐሤትንም አድርጋችኋልና፥ በመስክ ላይም እንዳለች ጊደር ሆናችሁ ተቀናጥታችኋልና፥ እንደ ብርቱዎችም ፈረሶች አሽካክታችኋልና፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ርስቴን የምትበዘብዙ እናንተ ሆይ! ደስ ቢላችሁ፥ ሐሤትንም ብታደርጉ፥ በማበራየት ላይም እንዳለች ጊደር ብትፈነጩ፥ እንደ ብርቱዎችም ፈረሶች ብታሽካኩ እንኳ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተኖ፥ ባብሎነ አሳቶ፥ ታ አሳ ቦንቂያዋንቶ፥ ህንተ ናሸቲደ፥ ፖጩ ጌድታ። ቆሩዋ ካሌዳ ኡሳቲዳን፥ ህንተ ጲጽሌድታ፤ ዎታራ ፓራዳን ጫጌድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hinttenoo, Baabloone asatoo, ta asaa bonk'k'iyaawanttoo, hintte nashettiide, pooc'u geeddita. K'ooruwaa kalleedda ussattiidan, hintte p'is's'illeeddita; wotara paraadan c'aaggeeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intteno ta xinxxo bonqqi ekkidaytoo! Intte ufayettida gishshassinne ufayssan maggulida gishshas, demban xikettiza ussa mala intte lifxettida gishshas, wodalla para mala intte caaggida gishshas, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴኖ ታ ጺንጾ ቦንቂ ኤኪዳይቶ! ኢንቴ ኡፋዬቲዳ ጊሻሲኔ ኡፋይሳን ማጉሊዳ ጊሻስ፥ ዴምባን ጺኬቲዛ ኡሳ ማላ ኢንቴ ሊፍጼቲዳ ጊሻስ፥ ዎዳላ ፓራ ማላ ኢንቴ ጫጊዳ ጊሻስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባብሎነ አሳዉ፥ ታ አሳ ቦንቀይሳቶ፥ ህንተ ኡፋይትድ ሀሹ ግደታ። ቆሮን ካልዳ ኡሳዳ ፔኑቅደታ፤ ኮርማ ፓራዳ ጫግደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Babiloone asaw, ta asaa bonqeysato, hinte ufaytidi hashshu gideta. Qooron kallida ussada peenuqideta; korma parada caagideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እናንተ ርስቴን የበዘበዛችሁ ሆይ፤ ደስ ስላላችሁና ሐሤትም ስላደረጋችሁ፣ በመስክ እንዳለች ጊደር ስለ ፈነጫችሁ፤ እንደ ድንጉላ ፈረስ ስለ አሽካካችሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የባቢሎን ሕዝብ ሆይ! ሕዝቤን፥ በመበዝበዛችሁ ደስታና ሐሴት በማድረግ ፈንጥዛችሁ ነበር፤ በመስክ ላይ እንደምትፈነጭ ጊደር ተቀናጥታችሁ፥ እንደ ሰንጋ ፈረሶችም አሽካክታችሁ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣቱም ንርስተይ እትዘምቱ፥ ንስኻትኩም ከምተን ዓውዲ ዘኺዳ ኣርሕታት ስለ እተሰራሰርኩም፥ ከም ብርቱዓት ኣፍራስ እናሓምሐምኩም ስለ ዝተሓጐስኩምን ዝተፈሳሕኩምን፥ |