Jeremiah 50:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከለዳ ድማ ምርኮ ክትከውን እያ። ዘዘምትዋ ኵሎም ኪጸግቡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የከ​ላ​ው​ዴ​ዎን ምድር ትዘ​ረ​ፋ​ለች፤ የማ​ረ​ኳ​ትም ሁሉ ይጠ​ግ​ባሉ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የከላውዴዎንም ምድር ትበዘበዛለች፥ የሚበዘብዙአትም ሁሉ ይጠግባሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የከላውዴዎንም ምድር ትበዘበዛለች፥ የሚበዘብዙአትም ሁሉ ይጠግባሉ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባብሎነ ቢታይ ቦንቀታና፤ አ ቦንቂያ ኡባይ ካላና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baabloone biittay bonk'k'ettana; Aa bonk'k'iyaa ubbay kallana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Baabiloone biittay bonqqettana; izo bonqqizayti baas gidanaashe gakkanaas bonqqana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባቢሎኔ ቢታይ ቦንቄታና፤ ኢዞ ቦንቂዛይቲ ባስ ጊዳናሼ ጋካናስ ቦንቃና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባብሎነይ ቦንቀታና፤ እያ ቦንቅያ ኡባይ ካላና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Babilooney bonqetana; iya bonqiya ubbay kallana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የባቢሎን ምድር ትዘረፋለች፤ የሚዘርፏትም ሁሉ እስኪበቃቸው ይመዘብሯታል፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ባቢሎን ትመዘበራለች፤ በዝባዥዎችዋም እስከሚበቃቸው ድረስ ያገኙትን ሁሉ ይወስዳሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምድሪ ባቢሎን ንዘመተ ኽትውፈ እያ፤ ኵላቶም ዘመትታ ኸዓ ብዘመተ ኽፀግቡ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር።”