Jeremiah 50:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብዛዕባ ባቢሎንን ኣብ ልዕሊ ምድሪ ከለዳውያንን ብነብዪ ኤርምያስ እተዛረቦ ቓል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር በከለዳውያን ምድር በባቢሎን ላይ በነቢዩ በኤርምያስ የተናገረው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ስለ ከለዳውያን ምድር ስለ ባቢሎን በነቢዩ በኤርምያስ የተናገረው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ስለ ከለዳውያን ምድር ስለ ባቢሎን በነቢዩ በኤርምያስ የተናገረው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባብሎነ ቢታነ ባብሎነ አሳ ጼልያዋን ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ባጋና መና ጎዳይ ኦዴዳ ቃላይ ሀዋ: |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baabloone biittaanne Baabloone asaa s'eelliyaawaan timbbitiyaa odiyaa Ermaasa baggana Med'inaa Goday odeedda k'aalay hawaa: |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone biittanne Baabiloone asa gishshas Xoossi nabe Ermaasa baggara yootida qaalay hayssafe kaallizayssa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ቢታኔ ባቢሎኔ ኣሳ ጊሻስ ጾሲ ናቤ ኤርማሳ ባጋራ ዮቲዳ ቃላይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባብሎነነ ባብሎነ አሳባ ናብያ ኤርምያሳ ባጋራ ጎዳይ ኦድዳ ቃላይ ሀይሳ፦ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Babiloonenne Babiloone asaaba nabiya Ermiyaasa baggara Goday odida qaalay haysa: |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ስለ ባቢሎንና ስለ ባቢሎናውያን ምድር፣ በነቢዩ ኤርምያስ በኩል የተናገረው ቃል ይህ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ባቢሎንና ስለ ሕዝብዋ እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ አማካይነት የተናገረው ቃል ይህ ነው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብዛዕባ ኸተማ ባቢሎንን ብዛዕባ ሃገር ከለዳውያንን ብነቢይ ኤርሚያስ ገይሩ ዝተዛረቦ ቓል እዙይ እዩ፦ |