Jeremiah 5:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ድማ፡ ብሓቂ ድኻታት እዮም፡ በልኩ። መገዲ እግዚኣብሄርን ሕጊ ኣምላኾምን ስለ ዘይፈልጡ፡ ዓያሹ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም እንዲህ አልሁ፥ “የእግዚአብሔርን መንገድና የአምላካቸውን ፍርድ አላወቁምና እነዚህ በእውነት ድሆችና ደካሞች ናቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። የእግዚአብሔርን መንገድና የአምላካቸውን ሕግ አላወቁምና እነዚህ በእውነት ድሆችና ሰነፎች ናቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም፦ “የጌታን መንገድና የአምላካቸውን ሕግ አላወቁምና እነዚህ ተሞኝተው ይህን አድርገዋል በእውነት ድሆች ናቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ታን ሀዋዳን ያጋደ ቆፓድ፤ “ሀዋንቱ ህዬሳ ጻላላ፤ ሀዋንቱ ቦዛ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ ኦግያ፥ ባረንቱ ጾሳ ህግያ ኤርክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, taani hawaadan yaagaade k'oppaad; «Hawanttu hiyyeesaa s'alala; hawanttu booza. Ayaw gooppe, unttunttu Med'inaa Godaa ogiyaa, barenttu S'oossaa higgiyaa erikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye tani ta wozinan, «Hayti manqotanne eeyata; heyti GODAA ogenne bantta Xoossa woga eronttayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ታኒ ታ ዎዚናን፥ «ሃይቲ ማንቆታኔ ኤያታ፤ ሄይቲ ጎዳ ኦጌኔ ባንታ ጾሳ ዎጋ ኤሮንታይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ታኒ፥ “ሀይሳቲ ጎዳ ኦግያነ ባንታ ፆሳ ህግያ ኤሮና ግሾ፥ ማንቆነ ኤያ” ያጋዳ ቆፓስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, taani, “Haysati Godaa ogiyanne banta Xoossaa higgiya eronna gisho, manqonne eeya” yaagada qopas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም በልቤ እንዲህ አልሁ፤ “እነዚህ ድኾች ናቸው፤ ሞኞች ናቸው፤ የእግዚአብሔርን መንገድ፣ የአምላካቸውን ሕግ አላወቁምና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እኔ እንደዚህ አልኩ፥ “የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን ሕግ ስላላወቁ፤ እነዚህ ድኾችና ማስተዋል የጐደላቸው ሰነፎች ናቸው፤ መንገዱንም አይከተሉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኸዓ “እዚኣቶም መንገዲ እግዚኣብሄርን ሕግጋት እግዚኣብሄርን ስለ ዘይፈለጡ፥ ብርግፅ ድኻታትን ሰነፋትን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸኣ፡ እዚኣቶም መገዲ እግዚኣብሄርን ፍትሒ ኣምላኾምን ዘይፈልጡ እዮም እሞ፡ ድኻታትን ዓያሱን እዮም፡ |