Jeremiah 5:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነብያት ብሓሶት ይንበዩ፡ ካህናት ከኣ ብገዛእ ርእሶም ይገዝኡ። ህዝበይ ድማ ከምኡ ምደለየ፤ ኣብ መወዳእታኡኸ እንታይ ክትገብር ኢኻ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነቢ​ያት በሐ​ሰት ትን​ቢት ይና​ገ​ራሉ፥ ካህ​ና​ትም በእ​ጃ​ቸው ያጨ​በ​ጭ​ባሉ፥ ሕዝ​ቤም እን​ዲህ ያለ​ውን ነገር ይወ​ድ​ዳሉ፤ በፍ​ጻ​ሜ​ውስ ምን ታደ​ር​ጋ​ላ​ችሁ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነቢያት በሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፥ ካህናትም በእነዚህ እጅ ይገዛሉ፥ ሕዝቤም እንዲህ ያለውን ነገር ይወድዳሉ፤ በፍጻሜውስ ምን ታደርጋላችሁ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነቢያት በሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፥ ካህናትም በእነዚህ እጅ ይገዛሉ፥ ሕዝቤም እንዲህ ያለውን ነገር ወድደዋል፤ በፍጻሜውስ ምን ታደርጋላችሁ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ዎርዱዋ ኦዲኖ፤ ቄሳቱ ካ ኡንቱንቱ ዞርያን አይሲኖ። ታ አሳይካ ሄዋ ማላባ ዶሴ! ሽን ዉርሰን ዋኒቴ?” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Timbbitiyaa odiyaawanttu wordduwaa odiino; k'eesatuu kka unttunttu zoriyaan ayissiino. Ta asaykka hewaa malabaa dosee! Shin wurssetsan waaniitee?» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nabeti wordo tinbite yooteettes; qeesetikka istta zoren aysseettes. Ta asaykka hessa mala miish dosees! Histtiin wurseththan intte ay ooththanee?» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናቤቲ ዎርዶ ቲንቢቴ ዮቴቴስ፤ ቄሴቲካ ኢስታ ዞሬን ኣይሴቴስ። ታ ኣሳይካ ሄሳ ማላ ሚሽ ዶሴስ! ሂስቲን ዉርሴን ኢንቴ ኣይ ኦኔ?» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናበት ዎርዶ ኦዶሶና፤ ካህነት ኤንታ ዞርያን አይሶሶና። ታ አሳይካ ሄሳ መላባ ዶሴስ። ሽን ዉርሰን ህንተ ዋናኔ?” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nabeti wordo odoosona; kahineti enta zoriyan aysoosona. Ta asayka hessa melaba dosees. Shin wursethan hinte waananee?” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነቢያት በሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፤ ካህናት በነቢያቱ ምክር ያስተዳድራሉ፤ ሕዝቤም እንዲህ ያለውን ይወድዳሉ፤ ፍጻሜው ሲደርስ ግን ምን ታደርጉ ይሆን?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነቢያት ነን የሚሉት በሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፤ ካህናቱ በነቢያት ምክር ያስተዳድራሉ፤ ሕዝቡም ይህን ሁሉ አይቃወሙም፤ ታዲያ የዚህ ሁሉ ፍጻሜ በሚደርስበት ጊዜ ምን ይበጃችሁ ይሆን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቢያት ብሓሰት ይንበዩ፤ ካህናት ከዓ ብትእዛዝ ነቢያት ይግዝኡ ኣለዉ፤ ህዝበይውን ፈትዩ ተቐቢልዎ ኣሎ፤ ኣብ መወዳእታኸ እንታይ ክትገብሩ ኢኹም?”
Amharic Tigrinya 2011 ነብያት ብሓሶት ይንበዩ፡ ካህናት ከኣ ብኢዶም ይገዝኡ ኣለው፡ ህዝበይውን ባህ ኢልዎ ይሰምሮ ኣሎ። ኣብ መወዳእታኡ ደኣኸ እንታይ ክትገብሩ ኢኹም