Jeremiah 5:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነብያት ብሓሶት ይንበዩ፡ ካህናት ከኣ ብገዛእ ርእሶም ይገዝኡ። ህዝበይ ድማ ከምኡ ምደለየ፤ ኣብ መወዳእታኡኸ እንታይ ክትገብር ኢኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢያት በሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፥ ካህናትም በእጃቸው ያጨበጭባሉ፥ ሕዝቤም እንዲህ ያለውን ነገር ይወድዳሉ፤ በፍጻሜውስ ምን ታደርጋላችሁ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነቢያት በሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፥ ካህናትም በእነዚህ እጅ ይገዛሉ፥ ሕዝቤም እንዲህ ያለውን ነገር ይወድዳሉ፤ በፍጻሜውስ ምን ታደርጋላችሁ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነቢያት በሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፥ ካህናትም በእነዚህ እጅ ይገዛሉ፥ ሕዝቤም እንዲህ ያለውን ነገር ወድደዋል፤ በፍጻሜውስ ምን ታደርጋላችሁ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ዎርዱዋ ኦዲኖ፤ ቄሳቱ ካ ኡንቱንቱ ዞርያን አይሲኖ። ታ አሳይካ ሄዋ ማላባ ዶሴ! ሽን ዉርሰን ዋኒቴ?” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Timbbitiyaa odiyaawanttu wordduwaa odiino; k'eesatuu kka unttunttu zoriyaan ayissiino. Ta asaykka hewaa malabaa dosee! Shin wurssetsan waaniitee?» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nabeti wordo tinbite yooteettes; qeesetikka istta zoren aysseettes. Ta asaykka hessa mala miish dosees! Histtiin wurseththan intte ay ooththanee?» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቤቲ ዎርዶ ቲንቢቴ ዮቴቴስ፤ ቄሴቲካ ኢስታ ዞሬን ኣይሴቴስ። ታ ኣሳይካ ሄሳ ማላ ሚሽ ዶሴስ! ሂስቲን ዉርሴን ኢንቴ ኣይ ኦኔ?» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናበት ዎርዶ ኦዶሶና፤ ካህነት ኤንታ ዞርያን አይሶሶና። ታ አሳይካ ሄሳ መላባ ዶሴስ። ሽን ዉርሰን ህንተ ዋናኔ?” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabeti wordo odoosona; kahineti enta zoriyan aysoosona. Ta asayka hessa melaba dosees. Shin wursethan hinte waananee?” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነቢያት በሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፤ ካህናት በነቢያቱ ምክር ያስተዳድራሉ፤ ሕዝቤም እንዲህ ያለውን ይወድዳሉ፤ ፍጻሜው ሲደርስ ግን ምን ታደርጉ ይሆን?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነቢያት ነን የሚሉት በሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፤ ካህናቱ በነቢያት ምክር ያስተዳድራሉ፤ ሕዝቡም ይህን ሁሉ አይቃወሙም፤ ታዲያ የዚህ ሁሉ ፍጻሜ በሚደርስበት ጊዜ ምን ይበጃችሁ ይሆን?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቢያት ብሓሰት ይንበዩ፤ ካህናት ከዓ ብትእዛዝ ነቢያት ይግዝኡ ኣለዉ፤ ህዝበይውን ፈትዩ ተቐቢልዎ ኣሎ፤ ኣብ መወዳእታኸ እንታይ ክትገብሩ ኢኹም?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነብያት ብሓሶት ይንበዩ፡ ካህናት ከኣ ብኢዶም ይገዝኡ ኣለው፡ ህዝበይውን ባህ ኢልዎ ይሰምሮ ኣሎ። ኣብ መወዳእታኡ ደኣኸ እንታይ ክትገብሩ ኢኹም |