Jeremiah 5:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስብሕቲ ኰኑ፡ የብርሁ፡ እወ፡ ካብ ግብሪ ረሲኣን ይበልጹ። መሰል ድኻ ድማ ኣይፈርድዎን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍር​ድን አጣ​መሙ ለድ​ሃ​አ​ደ​ጎች ፍር​ድን አል​ፈ​ረ​ዱም፤ ለመ​በ​ለ​ቷም አል​ተ​ሟ​ገ​ቱም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወፍረዋል ሰብተውማል፥ ክፋታቸውንም ያለ ልክ አብዝተዋል፤ የድሀ አደጎች ነገር መልካም እንዲሆን አልተምዋገቱላቸውም፥ የችግረኞችንም ፍርድ አልፈረዱላቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወፍረዋል ሰብተዋልም፥ ክፋታቸውንም ያለ ልክ አብዝተዋል፤ የድሀ አደጎች ነገር መልካም እንዲሆንላቸው አልተምዋገቱላቸውም፥ የችግርተኞችንም ፍርድ አልፈረዱላቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኦርደነ ሞ ግዲደ ድጬድኖ። ኡንቱንቱ ኢታ ኦሶ ዛዋይ ባዋ። ኡንቱንቱ አዉ ባይና ናናቱዋ ሻትንናዉ ኡንቱንቱ ድራዉ ሞተትክኖ፤ ህዬሳቱዋ ማታካ ናግበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu orddenne mod'd'o gidiide dic'c'eeddino. Unttunttu iita oosoo zaway baawa. Unttunttu aawuu bayinna naanatuwaa shatintsanaw unttunttu diraw mootettikkino; hiyyeesatuwaa maataakka naagibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ordidanne modhdhida; istta iitateththaas zaway deenna. Yi7oti suure pirda demmana mala isttas eqqibeettenna; manqota maata gishshassika mootettettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኦርዲዳኔ ሞዳ፤ ኢስታ ኢታቴስ ዛዋይ ዴና። ዪኦቲ ሱሬ ፒርዳ ዴማና ማላ ኢስታስ ኤቂቤቴና፤ ማንቆታ ማታ ጊሻሲካ ሞቴቴቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኦርደነ ሞ ግድዶሶና፤ ኤንታ ኢታ ኦሱዋስ ዛው ባዋ። ኤንቲ ይኦ ናይታ ግሾ ሞተቶኮና፤ ማንቆታስ ሱረ ፕርድቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ordenne modho gididosona; enta iita oosuwas zawi baawa. Enti yi7o nayta gisho mootetokona; manqotas suure pirdibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወፍረዋል፤ ሠብተዋልም። ክፋታቸው ገደብ የለውም፤ ወላጅ የሌላቸው ፍትሕ እንዲያገኙ አልቆሙላቸውም፤ ለድኾችም መብት አልተከራከሩም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ እንደ ቅልብ ሰንጋ ወፍረዋል፤ ክፉ ሥራቸውም ገደብ የለሽ ሆኖአል፤ እናትና አባት የሌላቸውን ልጆች መብት አያስከብሩም፤ ለችግረኞችም ትክክለኛ ፍርድ አይፈርዱም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ረጐዱ፤ ሰብሑ። ንኽፍኣቶም ወሰን የብሉን፤ ንደኽታም ፍትሒ ኣየውፅኡሉን፤ ንድኻውን መሰሉ ኣይብይኑሉን።
Amharic Tigrinya 2011 ስቡሓትን ዜባርቑን ኰኑ፡ ንእከዮም ወሰን የብሉን። ፍትሒ ንዘኽታም፡ ነገሩ ዜቕንዓሉ ፍትሒ፡ ኣየውጽኣሉን፡ ንድኻውን መሰሉ ኣይብይኑሉን።