Jeremiah 5:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስብሕቲ ኰኑ፡ የብርሁ፡ እወ፡ ካብ ግብሪ ረሲኣን ይበልጹ። መሰል ድኻ ድማ ኣይፈርድዎን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍርድን አጣመሙ ለድሃአደጎች ፍርድን አልፈረዱም፤ ለመበለቷም አልተሟገቱም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወፍረዋል ሰብተውማል፥ ክፋታቸውንም ያለ ልክ አብዝተዋል፤ የድሀ አደጎች ነገር መልካም እንዲሆን አልተምዋገቱላቸውም፥ የችግረኞችንም ፍርድ አልፈረዱላቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወፍረዋል ሰብተዋልም፥ ክፋታቸውንም ያለ ልክ አብዝተዋል፤ የድሀ አደጎች ነገር መልካም እንዲሆንላቸው አልተምዋገቱላቸውም፥ የችግርተኞችንም ፍርድ አልፈረዱላቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኦርደነ ሞ ግዲደ ድጬድኖ። ኡንቱንቱ ኢታ ኦሶ ዛዋይ ባዋ። ኡንቱንቱ አዉ ባይና ናናቱዋ ሻትንናዉ ኡንቱንቱ ድራዉ ሞተትክኖ፤ ህዬሳቱዋ ማታካ ናግበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu orddenne mod'd'o gidiide dic'c'eeddino. Unttunttu iita oosoo zaway baawa. Unttunttu aawuu bayinna naanatuwaa shatintsanaw unttunttu diraw mootettikkino; hiyyeesatuwaa maataakka naagibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ordidanne modhdhida; istta iitateththaas zaway deenna. Yi7oti suure pirda demmana mala isttas eqqibeettenna; manqota maata gishshassika mootettettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኦርዲዳኔ ሞዳ፤ ኢስታ ኢታቴስ ዛዋይ ዴና። ዪኦቲ ሱሬ ፒርዳ ዴማና ማላ ኢስታስ ኤቂቤቴና፤ ማንቆታ ማታ ጊሻሲካ ሞቴቴቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኦርደነ ሞ ግድዶሶና፤ ኤንታ ኢታ ኦሱዋስ ዛው ባዋ። ኤንቲ ይኦ ናይታ ግሾ ሞተቶኮና፤ ማንቆታስ ሱረ ፕርድቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ordenne modho gididosona; enta iita oosuwas zawi baawa. Enti yi7o nayta gisho mootetokona; manqotas suure pirdibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወፍረዋል፤ ሠብተዋልም። ክፋታቸው ገደብ የለውም፤ ወላጅ የሌላቸው ፍትሕ እንዲያገኙ አልቆሙላቸውም፤ ለድኾችም መብት አልተከራከሩም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ እንደ ቅልብ ሰንጋ ወፍረዋል፤ ክፉ ሥራቸውም ገደብ የለሽ ሆኖአል፤ እናትና አባት የሌላቸውን ልጆች መብት አያስከብሩም፤ ለችግረኞችም ትክክለኛ ፍርድ አይፈርዱም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ረጐዱ፤ ሰብሑ። ንኽፍኣቶም ወሰን የብሉን፤ ንደኽታም ፍትሒ ኣየውፅኡሉን፤ ንድኻውን መሰሉ ኣይብይኑሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስቡሓትን ዜባርቑን ኰኑ፡ ንእከዮም ወሰን የብሉን። ፍትሒ ንዘኽታም፡ ነገሩ ዜቕንዓሉ ፍትሒ፡ ኣየውጽኣሉን፡ ንድኻውን መሰሉ ኣይብይኑሉን። |