Jeremiah 5:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽና እዚ ዅሉ ዚገብረልና ስለምንታይ እዩ፧ ሽዑ ክትምልሰሎም ኣሎካ፦ ከምቲ ንዓይ ሓዲግኩም ኣብ ምድርኹም ንጓኖት ኣማልኽቲ ዘገልገልኩም፡ ከምኡ ድማ ኣብ ዘይናትኩም ሃገር ንጓኖት ከተገልግሉ ኣለኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ይሆናል፤ እናንተ፥ “አምላካችን እግዚአብሔር ይህን ነገር ሁሉ ስለ ምን አደረገብን?” ብትሉ፥ አንተ፥ “እንደ ተዋችሁኝ፥ በሀገራችሁም ሌሎችን አማልክት እንዳመለካችሁ፥ እንዲሁ ለእናንተ ባልሆነ ሀገር ለሌሎች ሰዎች ትገዛላችሁ” ትላቸዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ይሆናል፤ እናንተ። አምላካችን እግዚአብሔር ይህን ነገር ሁሉ ስለምን አደረገብን? ብትሉ፥ አንተ። እንደ ተዋችሁኝ በአገራችሁም ሌሎችን አማልክት እንዳመለካችሁ፥ እንዲሁ ለእናንተ ባልሆነ አገር ለሌሎች ሰዎች ትገዛላችሁ ትላቸዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ይሆናል፤ እናንተ፦ “አምላካችን ጌታ እነዚህን ነገሮች ሁሉ ለምን አደረገብን?” ቢሉ፥ አንተ፦ “እንደ ተዋችሁኝ፥ በአገራችሁም ሌሎችን አማልክት እንዳገለገላችሁ፥ እንዲሁ ለእናንተ ባልሆነ አገር ለሌሎች ሰዎች ታገለግላላችሁ” ትላቸዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ኔና፥ ‘መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ኑ ቦላ ሀዋ ኡባ አያዉ ኦዴ?’ ጊደ ኦችያ ዎደ፥ ኔን ኡንቱንቶ፥ ‘ህንተ ታና፥ ጾሳ አጊደ፥ ህንተ ማታን እማ ጾሳቶ ኦዳዋዳን፥ ሄዋዳን ህንተካ አሳ ማታን እማ አሳቶ ኦና’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay neena, ‹Med'inaa Goday nu S'oossay nu bolla hawaa ubbaa ayaw ootseedee?› giide oochchiyaa wode, neeni unttunttoo, ‹Hintte taana, S'oossaa aggiide, hintte matan imatsaa s'oossatoo ootseeddawaadan, hewaadan hinttekka asaa matan imatsaa asatoo ootsana› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay nena, ‹Nu GODAA nu Xoossay nu bolla hayssa ubbaa ays ooththidee?› giidi oychchiza wode neni isttas, ‹Intte tana GODAA aggidi intte biittan allaga xoossatas ooththida mala, intteka asa biittan allagatas hessaththo ooththana› ga» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ኔና፥ ‹ኑ ጎዳ ኑ ጾሳይ ኑ ቦላ ሃይሳ ኡባ ኣይስ ኦዴ?› ጊዲ ኦይቺዛ ዎዴ ኔኒ ኢስታስ፥ ‹ኢንቴ ታና ጎዳ ኣጊዲ ኢንቴ ቢታን ኣላጋ ጾሳታስ ኦዳ ማላ፥ ኢንቴካ ኣሳ ቢታን ኣላጋታስ ሄሳ ኦና› ጋ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ነና፥ “ ‘ጎዳይ ኑ ፆሳይ ኑ ቦላ ሀይሳ ኡባ አይስ ኦዴ?’ ግድ ኦይችኮ፥ ነ ኤንታኮ፥ ‘ህንተ ታና አግድ፥ ህንተ ቢታን እማ ፆሳታ ጎይንዳይሳዳ፥ ህንተካ አሳ ቢታን ሀራታስ ሀጋዛና’ ያጋ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay nena, “ ‘Goday nu Xoossay nu bolla haysa ubbaa ayis oothidee?’ gidi oychiko, ne entako, ‘Hinte tana aggidi, hinte biittan imatha xoossata goyinnidaysada, hinteka asa biittan haratas haggaazana’ yaaga” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡ፣ ‘ እግዚአብሔር አምላካችን ይህን ሁሉ ነገር ለምን አደረገብን?’ ብለው ቢጠይቁ፣ ‘እኔን፣ እንደ ተዋችሁኝና በራሳችሁ ምድር ባዕዳን አማልክትን እንዳገለገላችሁ፣ እንደዚሁ የእናንተ ባልሆነ ምድር ባዕዳንን ታገለግላላችሁ’ ትላቸዋለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤርምያስ ሆይ! ሕዝቡ ‘እግዚአብሔር ይህን ሁሉ ነገር ያደረሰብን ስለምድን ነው?’ ብለው በጠየቁህ ጊዜ ከእኔ ተለይተው በገዛ ምድራቸው ላይ ባዕዳን አማልክትን እንዳመለኩ ሁሉ፥ እነርሱም ራሳቸው የእነርሱ ባልሆነ አገር የባዕድ ሕዝብ አገልጋዮች መሆናቸው እንደማይቀር ንገራቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘እግዚኣብሄር ኣምላኽና ስለ ምንታይ እዩ እዝ ዅሉ ዝገበረና?’ ኢሎም እንተ ጠየቑ፥ ንስኻ ‘ከምቲ ንስኻትኩም ንኣይ ዝሓደግኩምኒ እሞ፥ ኣብ ሃገርኩም ንጓኖት ኣማልኽቲ ዝተገዛእኹም፥ ከምኡ ድማ ኣብ ዘይሃገርኩም፥ ንጓኖት ክትግዝኡ ኢኹም’ ኢልካ መልሰሎም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩም ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ስለምንታይ እዩ እዚ ዂሉ ዝገበረና እንተ በልኩም፡ ሽዑ ንስኻ፡ ከምቲ ንስኻትኩም ዝሐደግኩምኒ፡ ኣብ ሃገርኩም ንጓኖት ኣማልኽቲ እተገዛእኩም፡ ከምኡውን ኣብ ዘይሃገርኩም ንጓኖት ክትግዝኡ ኢኹም፡ ኢልካ ምለሰሎም። |