Jeremiah 5:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ቤት እስራኤል፡ እንሆ፡ ካብ ርሑቕ ሓደ ህዝቢ የምጽኣልኩም ኣለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ሓያል ህዝቢ እዩ፣ ጥንታዊ ህዝቢ እዩ፣ ቋንቋኡ ዘይትፈልጦን ዝብሉዎ ዘይትርድኦን ህዝቢ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሆይ! እነሆ ሕዝ​ብን ከሩቅ አመ​ጣ​ባ​ች​ኋ​ለሁ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ኀያል ጥን​ታዊ ሕዝብ ነው፤ ቋን​ቋ​ቸ​ው​ንም የማ​ታ​ው​ቀው፥ የሚ​ና​ገ​ሩ​ት​ንም የማ​ታ​ስ​ተ​ው​ለው ሕዝብ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እነሆ፥ ሕዝብን ከሩቅ አመጣባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ኃያል ጥንታዊ ሕዝብ ነው፥ ቋንቋቸውንም የማታውቀው የሚናገሩትንም የማታስተውለው ሕዝብ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ቤት ሆይ! እነሆ፥ ሕዝብን ከሩቅ አመጣባችኋለሁ፥ ይላል ጌታ፤ ጽኑ ጥንታዊ ሕዝብ ነው፥ ቋንቋቸውንም የማታውቀው የሚናገሩትንም የማታስተውለው ሕዝብ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተና ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ታን ህንተ ቦላ ሃኮ ቢታፐ እት ካዉተ አሀና። እነ ዎልቃማነ በን ካዉተ። ኡንቱንቱ ቃላ ህንተ ኤረና፥ ኡንቱንቱ ሃሳያይካ ህንተዉ ገለና ካዉተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hinttena hawaadan yaagee; «Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, taani hintte bolla haakko biittaappe itti kawutetsaa ahana. Inne wolk'k'aamanne beni kawutetsaa. Unttunttu k'aalaa hintte erenna, unttunttu haasayaykka hinttew gelenna kawutetsaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY inttena, «Intteno Isra7eele asatoo! Tani intte bolla haaho biittafe issi kawoteth ehana. Izi wolqqamanne beniisofe diza kawoteththa. Iza qaalay inttes erettenna; iza haasayay inttes gelenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢንቴና፥ «ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ታኒ ኢንቴ ቦላ ሃሆ ቢታፌ ኢሲ ካዎቴ ኤሃና። ኢዚ ዎልቃማኔ ቤኒሶፌ ዲዛ ካዎቴ። ኢዛ ቃላይ ኢንቴስ ኤሬቴና፤ ኢዛ ሃሳያይ ኢንቴስ ጌሌና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እስራኤለ አሳኮ፥ “ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ታ ህንተ ቦላ ሃሆ ቢታፈ እስ ካዎተ ኤሀና። ኤንታ ቃላ ህንተ ኤሮና፥ ኤንታ ኦዳይ ህንተዉ ገሎና ዎልቃማነ በን ካዎተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Isra7eele asaako, “Hinteno, Isra7eele asaw, ta hinte bolla haaho biittafe issi kawotethi ehana. Enta qaala hinte eronna, enta oday hintew gelonna wolqaamanne beni kawotethi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ቤት ሆይ፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ከሩቅ ሕዝብን አመጣባችኋለሁ፤ ጥንታዊና ብርቱ፣ ቋንቋውን የማታውቁት፣ ንግግሩንም የማትረዱት ሕዝብ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! እግዚአብሔር በእናንተ ላይ አደጋ የሚጥል ሕዝብ ከሩቅ ያመጣባችኋል፤ ይህም ሕዝብ ቋንቋውን የማታውቁት፥ ንግግሩንም የማታስተውሉት፥ ጥንታዊነት ያለው ብርቱ ሕዝብ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ቤት እስራኤል፥ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “እንሆ ህዝቢ ኻብ ርሑቕ ከምፅአልኩም እየ፤ ንሳቶም ሓያላትን ጥንታውያንን ህዝቢ እዮም፤ ቋንቋኣቶም ዘይትፈልጥዎ፥ ዘረባኣቶም ድማ ዘይተስተውዕልዎ ህዝቢ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ቤት እስራኤል፡ እንሆ፡ ህዝቢ ኻብ ርሑቕ ከም ጽኣልኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ሓያል ህዝቢ፡ ጥንታዊ ህዝቢ፡ ቋንቋኦም ዘይትፈልጦ፡ ዘረባኦም ድማ ዘይተስተውዕሎ ህዝቢ እዮም።