Jeremiah 5:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ቤት እስራኤል፡ እንሆ፡ ካብ ርሑቕ ሓደ ህዝቢ የምጽኣልኩም ኣለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ሓያል ህዝቢ እዩ፣ ጥንታዊ ህዝቢ እዩ፣ ቋንቋኡ ዘይትፈልጦን ዝብሉዎ ዘይትርድኦን ህዝቢ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ቤት ሆይ! እነሆ ሕዝብን ከሩቅ አመጣባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ኀያል ጥንታዊ ሕዝብ ነው፤ ቋንቋቸውንም የማታውቀው፥ የሚናገሩትንም የማታስተውለው ሕዝብ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እነሆ፥ ሕዝብን ከሩቅ አመጣባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ኃያል ጥንታዊ ሕዝብ ነው፥ ቋንቋቸውንም የማታውቀው የሚናገሩትንም የማታስተውለው ሕዝብ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ቤት ሆይ! እነሆ፥ ሕዝብን ከሩቅ አመጣባችኋለሁ፥ ይላል ጌታ፤ ጽኑ ጥንታዊ ሕዝብ ነው፥ ቋንቋቸውንም የማታውቀው የሚናገሩትንም የማታስተውለው ሕዝብ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተና ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ታን ህንተ ቦላ ሃኮ ቢታፐ እት ካዉተ አሀና። እነ ዎልቃማነ በን ካዉተ። ኡንቱንቱ ቃላ ህንተ ኤረና፥ ኡንቱንቱ ሃሳያይካ ህንተዉ ገለና ካዉተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hinttena hawaadan yaagee; «Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, taani hintte bolla haakko biittaappe itti kawutetsaa ahana. Inne wolk'k'aamanne beni kawutetsaa. Unttunttu k'aalaa hintte erenna, unttunttu haasayaykka hinttew gelenna kawutetsaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY inttena, «Intteno Isra7eele asatoo! Tani intte bolla haaho biittafe issi kawoteth ehana. Izi wolqqamanne beniisofe diza kawoteththa. Iza qaalay inttes erettenna; iza haasayay inttes gelenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢንቴና፥ «ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ታኒ ኢንቴ ቦላ ሃሆ ቢታፌ ኢሲ ካዎቴ ኤሃና። ኢዚ ዎልቃማኔ ቤኒሶፌ ዲዛ ካዎቴ። ኢዛ ቃላይ ኢንቴስ ኤሬቴና፤ ኢዛ ሃሳያይ ኢንቴስ ጌሌና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እስራኤለ አሳኮ፥ “ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ታ ህንተ ቦላ ሃሆ ቢታፈ እስ ካዎተ ኤሀና። ኤንታ ቃላ ህንተ ኤሮና፥ ኤንታ ኦዳይ ህንተዉ ገሎና ዎልቃማነ በን ካዎተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Isra7eele asaako, “Hinteno, Isra7eele asaw, ta hinte bolla haaho biittafe issi kawotethi ehana. Enta qaala hinte eronna, enta oday hintew gelonna wolqaamanne beni kawotethi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ቤት ሆይ፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ከሩቅ ሕዝብን አመጣባችኋለሁ፤ ጥንታዊና ብርቱ፣ ቋንቋውን የማታውቁት፣ ንግግሩንም የማትረዱት ሕዝብ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! እግዚአብሔር በእናንተ ላይ አደጋ የሚጥል ሕዝብ ከሩቅ ያመጣባችኋል፤ ይህም ሕዝብ ቋንቋውን የማታውቁት፥ ንግግሩንም የማታስተውሉት፥ ጥንታዊነት ያለው ብርቱ ሕዝብ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ቤት እስራኤል፥ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “እንሆ ህዝቢ ኻብ ርሑቕ ከምፅአልኩም እየ፤ ንሳቶም ሓያላትን ጥንታውያንን ህዝቢ እዮም፤ ቋንቋኣቶም ዘይትፈልጥዎ፥ ዘረባኣቶም ድማ ዘይተስተውዕልዎ ህዝቢ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ቤት እስራኤል፡ እንሆ፡ ህዝቢ ኻብ ርሑቕ ከም ጽኣልኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ሓያል ህዝቢ፡ ጥንታዊ ህዝቢ፡ ቋንቋኦም ዘይትፈልጦ፡ ዘረባኦም ድማ ዘይተስተውዕሎ ህዝቢ እዮም። |