Jeremiah 5:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እዚ ቃል እዚ ስለ እተዛረብካ፡ እንሆ፡ ቃላተይ ኣብ ኣፍካ ሓዊ፡ ነዚ ህዝብ እዚውን ዕንጨይቲ ክገብሮ እየ፡ ንሱ ኸኣ ኪበልዖም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እንደዚህ ያለ ቃል ተናግራችኋልና እነሆ በአፍህ ውስጥ ቃሌን እሳት፥ ይህንም ሕዝብ እንጨት አደርጋለሁ፤ ትበላቸውማለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚህ ቃል ተናግራችኋልና እነሆ፥ በአፍህ ውስጥ ቃሌን እሳት ይህንም ሕዝብ እንጨት አደርጋለሁ፥ ትበላቸውማለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ይህን ቃል ተናግራችኋልና እነሆ፥ በአፍህ ውስጥ ቃሌን እሳት፥ ይህንም ሕዝብ እንጨት አደርጋለሁ፥ ትበላቸዋለችም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ ጾሳይ እስራኤልያ አሳ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኡንቱንቱ ሀ ቃላ ሃሳዬዳ ድራዉ፥ ታን ታ ቃላ ነ ዶናን ታማ ከሳና። ሀ አሳካ ም ከሳና፤ ሄ ታማይ ኡንቱንታ ም ይሳና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Med'inaa Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama S'oossay Israa'eeliyaa asaa hawaadan yaagee; «Unttunttu ha k'aalaa haasayeedda diraw, taani ta k'aalaa ne doonaan tamaa kessana. Ha asaakka mitsaa kessana; he tamay unttuntta mi d'ayissana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «Istti ha qaala haasayda gishshas tani ta qaala ne doonan tama kessana. Ha asaakka mith kessana; tamaykka istta mi dhayssana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ኢስቲ ሃ ቃላ ሃሳይዳ ጊሻስ ታኒ ታ ቃላ ኔ ዶናን ታማ ኬሳና። ሃ ኣሳካ ሚ ኬሳና፤ ታማይካ ኢስታ ሚ ይሳና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ አሳኮ፥ “ኤንቲ ሀ ቃላ ኦድዳ ግሾ ታኒ ታ ቃላ ነ ዶናን ታማ ኦና፤ ሀ አሳይ ም ግዳና፤ ታማይካ ኤንታ ማና” ያጌስ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Isra7eele asaako, “Enti ha qaala odida gisho taani ta qaala ne doonan tama oothana; ha asay mithi gidana; tamayka enta maana” yaagees Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ሕዝቡ ይህን ቃል ስለ ተናገረ፣ ቃሌን በአፍህ ውስጥ የሚፋጅ እሳት፣ ይህንም ሕዝብ ማገዶ አደርጋለሁ፤ እሳቱም ይበላቸዋል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ኤርምያስ ሆይ! ሕዝቡ እንዲህ በመናገራቸው፥ ቃሌ በአፍህ እንደ እሳት ይሆናል፤ ሕዝቡም እንደ እንጨት ሆነው እሳቱ ይበላቸዋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት “እዝ ቓል እዙይ ስለ ዝተዛረቡ፥ እንሆ፥ ንቓላተይ ኣብ ኣፍካ ኸም ሓዊ ኽገብሮ እየ፤ ነዝ ህዝቢ እዙይ ድማ ኸም ዕንፀይቲ ኽገብሮ እየ እሞ፥ እቲ ሓዊ ኽበልዖም እዩ” ይብል ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እዚ ቓል እዚ ስለ እተዛረብኩም፡ እንሆ፡ ነቲ ቓላተይ ኣብ ኣፍካ ኸም ሓዊ፡ ነዚ ህዝቢ ድማ ከም ዕጨይቲ ኽገብሮ እየ እሞ ኪልቚምጾም እዩ። |