Jeremiah 5:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነብያት ከኣ ንፋስ ኪዀኑ እዮም፣ እቲ ቓል ከኣ ኣባታቶም የልቦን። ከምኡ ይግበኦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢያቶቻችን ነፋስ ናቸው፤ የእግዚአብሔርም ቃል በእነርሱ ዘንድ የለም፤ እንዲህም ይደረግባቸዋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም ቃል በእነርሱ ዘንድ የለም፥ እንዲህም ይደረግባቸዋል ብለው እግዚአብሔርን ክደዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነቢያትም ነፋስ ይሆናሉ፥ ቃሉም በእነርሱ የለም፥ እንዲህም ይደረግባቸዋል’ ብለው ጌታን ክደዋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ጫርኩዋ ማላ፤ ኡንቱንቱን ጾሳ ቃላይ ባዋ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ግያዌ ኡባይ ኡንቱንታ ጋኮ” ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Timbbitiyaa odiyaawanttu c'arkkuwaa mala; unttunttun S'oossaa k'aalay baawa. Hewaa diraw, unttunttu giyaawe ubbay unttuntta gakko» yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nabeti carko mala attiin istta giddon qaalay deenna; istti gizaazi ubbay istta bolla gakko» geettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቤቲ ጫርኮ ማላ ኣቲን ኢስታ ጊዶን ቃላይ ዴና፤ ኢስቲ ጊዛዚ ኡባይ ኢስታ ቦላ ጋኮ» ጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናበት ጫርኮ መላ፤ ኤንታን ፆሳ ቃላይ ባዋ። ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ግያባ ኡባይ ኤንታ ጋኮ” ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabeti carko mela; entan Xoossaa qaalay baawa. Hessa gisho, enti giyaba ubbay enta gako” yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነቢያቱ ነፋስ እንጂ ሌላ ነገር አይደሉም፤ ቃሉም በውስጣቸው የለም፤ ያሉት ሁሉ በእነርሱ ላይ ይመለስ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር ቃል ያልተሰጣቸው ነቢያት የሚናገሩት ሁሉ ከነፋስ የሚቈጠር ስለ ሆነ የተናገሩት ሁሉ በእነርሱ ላይ ይደርስባቸዋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ነቢያት ከም ንፋስ ክኾኑ እዮም፤ ካብ እግዚኣብሄር ዝተቐበልዎ ቓልውን የብሎምን። እቲ ዝብልዎ ናብ ርእሶም ይውረድ” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም ከኣ፡ እግዚኣብሄር የሎን፡ ክፋእ ኣይኪወርደናን እዩ ሰይፍን ጥሜትን ኣይክንርእን ኢና፡ ነብያት ንፋስ ኪዀኑ እዮም፡ ብኣታቶም ዚዛረብ ከኣ የልቦን፡ ከምኡ ንርእሶም ይኹን፡ ኢሎም ንእግዚኣብሄር ኸሐዱ። |