Jeremiah 5:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነብያት ከኣ ንፋስ ኪዀኑ እዮም፣ እቲ ቓል ከኣ ኣባታቶም የልቦን። ከምኡ ይግበኦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነቢ​ያ​ቶ​ቻ​ችን ነፋስ ናቸው፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል በእ​ነ​ርሱ ዘንድ የለም፤ እን​ዲ​ህም ይደ​ረ​ግ​ባ​ቸ​ዋል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም ቃል በእነርሱ ዘንድ የለም፥ እንዲህም ይደረግባቸዋል ብለው እግዚአብሔርን ክደዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነቢያትም ነፋስ ይሆናሉ፥ ቃሉም በእነርሱ የለም፥ እንዲህም ይደረግባቸዋል’ ብለው ጌታን ክደዋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ጫርኩዋ ማላ፤ ኡንቱንቱን ጾሳ ቃላይ ባዋ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ግያዌ ኡባይ ኡንቱንታ ጋኮ” ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Timbbitiyaa odiyaawanttu c'arkkuwaa mala; unttunttun S'oossaa k'aalay baawa. Hewaa diraw, unttunttu giyaawe ubbay unttuntta gakko» yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nabeti carko mala attiin istta giddon qaalay deenna; istti gizaazi ubbay istta bolla gakko» geettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናቤቲ ጫርኮ ማላ ኣቲን ኢስታ ጊዶን ቃላይ ዴና፤ ኢስቲ ጊዛዚ ኡባይ ኢስታ ቦላ ጋኮ» ጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናበት ጫርኮ መላ፤ ኤንታን ፆሳ ቃላይ ባዋ። ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ግያባ ኡባይ ኤንታ ጋኮ” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nabeti carko mela; entan Xoossaa qaalay baawa. Hessa gisho, enti giyaba ubbay enta gako” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነቢያቱ ነፋስ እንጂ ሌላ ነገር አይደሉም፤ ቃሉም በውስጣቸው የለም፤ ያሉት ሁሉ በእነርሱ ላይ ይመለስ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር ቃል ያልተሰጣቸው ነቢያት የሚናገሩት ሁሉ ከነፋስ የሚቈጠር ስለ ሆነ የተናገሩት ሁሉ በእነርሱ ላይ ይደርስባቸዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ነቢያት ከም ንፋስ ክኾኑ እዮም፤ ካብ እግዚኣብሄር ዝተቐበልዎ ቓልውን የብሎምን። እቲ ዝብልዎ ናብ ርእሶም ይውረድ” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ከኣ፡ እግዚኣብሄር የሎን፡ ክፋእ ኣይኪወርደናን እዩ ሰይፍን ጥሜትን ኣይክንርእን ኢና፡ ነብያት ንፋስ ኪዀኑ እዮም፡ ብኣታቶም ዚዛረብ ከኣ የልቦን፡ ከምኡ ንርእሶም ይኹን፡ ኢሎም ንእግዚኣብሄር ኸሐዱ።