Jeremiah 5:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ጎደናታት ኢየሩሳሌም ካብን ናብን ጎየዩ፣ ሕጂ ድማ ሰብ እንተ ረኺብኩም፣ ፍርዲ ዝፍጽም፣ ሓቂ ዝደሊ እንተሃልዩ፣ ኣብ ስፍሓቱ ርኣዩን ፍለጡን መርምሩን። ኣነ ድማ ይቕረ ክብለሉ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም መን​ገ​ዶች ሩጡ፤ ተመ​ል​ከ​ቱም፤ ዕወ​ቁም፤ በአ​ደ​ባ​ባ​ይ​ዋም ፈልጉ፤ ፍር​ድን የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውን እው​ነ​ት​ንም የሚ​ሻ​ውን ሰው ታገኙ እንደ ሆነ ይቅር እላ​ቸ​ዋ​ለሁ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኢየሩሳሌም መንገድ እየተመላለሳችሁ ሩጡ፥ ተመልከቱም፥ እወቁም፥ በአደባባይዋም ፈልጉ፤ ፍርድን የሚያደርገውን እውነትንም የሚሻውን ሰው ታገኙ እንደሆነ ይቅር እላታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በኢየሩሳሌም መንገድ እየተመላለሳችሁ ሩጡ፥ ተመልከቱም፥ እወቁም፥ በአደባባይዋም ፈልጉ፤ ፍርድን የሚያደርገውን እውነትንም የሚሻውን ሰው ታገኙ እንደሆነ ይቅር እላታለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አነ የሩሳላመ ኦግያ ፑደነ ዱገ ሀመትተ፤ አነ ዩይ አደ ጼልተነ አኬክተ፤ አ ጉታራንካ ኮይተ። ጽሉዋ ፕርድያነ ቱሙዋ ኮይያ እት አሳ ህንተ ደሞፐ፥ ታን የሩሳላመ ማራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «Ane Yerusaalame ogiyaa pudenne duge hamettite; ane yuuyyi aad'd'iide s'eellitenne akeekite; Aa gutarankka koyite. S'illuwaa pirddiyaanne tumuwaa koyiyaa itti asaa Hintte demmooppe, taani Yerusaalame maarana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Ane Yerusalaame ogeta bolla kezidi pudenne duge yuushshi xeellitenne akeekite; derey duulatizasotan xilloteth koyzaynne suure pirdiza kezidi intte issaadeka demmiko tani Yerusalaame maarana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኣኔ ዬሩሳላሜ ኦጌታ ቦላ ኬዚዲ ፑዴኔ ዱጌ ዩሺ ጼሊቴኔ ኣኬኪቴ፤ ዴሬይ ዱላቲዛሶታን ጺሎቴ ኮይዛይኔ ሱሬ ፒርዲዛ ኬዚዲ ኢንቴ ኢሳዴካ ዴሚኮ ታኒ ዬሩሳላሜ ማራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አነ የሩሳላመ ኦግያ ቦላ ከይተ፤ ፑደነ ዱገ ሄመትተ፤ እያ ዩሹዋ ፄልተነ አኬክተ፤ እያ ጉታራንካ ኮይተ። ፅሎ ፕርድያነ ቱማ ኮያ እስ አስ ህንተ ደምኮ፥ ታ የሩሳላመ ማራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ane Yerusalaame ogiya bolla keyite; pudenne duge hemetite; iya yuushuwa xeellitenne akeekite; iya gutaranka koyite. Xillo pirdiyanne tuma koya issi asi hinte demmiko, ta Yerusalaame maarana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በኢየሩሳሌም መንገዶች እስቲ ውጡ፤ ወደ ላይ ወደ ታችም ውረዱ፤ ዙሪያውን ተመልከቱ ቃኙ፤ በአደባባይዋም ፈልጉ፤ እውነትን የሚሻና በቅንነት የሚሄድ፣ አንድ ሰው እንኳ ብታገኙ፣ እኔ ይህችን ከተማ እምራታለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኢየሩሳሌም ሕዝብ ሆይ! “እስቲ በኢየሩሳሌም መንገዶች ሁሉ እየተዘዋወራችሁ እዩ! ትክክለኛ ፍርድ የሚሰጥና እውነትን የሚሻ አንድ ሰው እንኳ ማግኘት ትችሉ እንደ ሆነ፥ እስቲ በየአደባባዩ ፈልጉ! ይህ ቢሆን እኔ ለኢየሩሳሌም ምሕረት አደርግላታለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ መንገድታት ኢየሩሳሌም ዙሩሞ፥ ረአዩን ተመልከቱን፤ ኣብ ዕዳጋታታ ኸዓ ድለዩ፤ ሓደ፥ እወ ሓደ እኳ ፍትሒ ዝገብር፥ ሓቂ ኸዓ ዝደሊ እንተ ረኸብኩም፥ ኣነውን ክምሕራ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ኣደባባይ የሩሳሌም ዙሩ እሞ ርኣዩን ተመልከቱን፡ ኣብ ዕዳጋታታ ኸኣ ድለዩ፡ ሓደ እኳ፡ ሓደ በይኑ ፍትሒ ዚገብር ሓቂ ኸኣ ዚደሊ እንተ ረኸብኩም፡ ኣነውን ይቕረ ኽብለላ እየ።