Jeremiah 5:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጎደናታት ኢየሩሳሌም ካብን ናብን ጎየዩ፣ ሕጂ ድማ ሰብ እንተ ረኺብኩም፣ ፍርዲ ዝፍጽም፣ ሓቂ ዝደሊ እንተሃልዩ፣ ኣብ ስፍሓቱ ርኣዩን ፍለጡን መርምሩን። ኣነ ድማ ይቕረ ክብለሉ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በኢየሩሳሌም መንገዶች ሩጡ፤ ተመልከቱም፤ ዕወቁም፤ በአደባባይዋም ፈልጉ፤ ፍርድን የሚያደርገውን እውነትንም የሚሻውን ሰው ታገኙ እንደ ሆነ ይቅር እላቸዋለሁ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢየሩሳሌም መንገድ እየተመላለሳችሁ ሩጡ፥ ተመልከቱም፥ እወቁም፥ በአደባባይዋም ፈልጉ፤ ፍርድን የሚያደርገውን እውነትንም የሚሻውን ሰው ታገኙ እንደሆነ ይቅር እላታለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢየሩሳሌም መንገድ እየተመላለሳችሁ ሩጡ፥ ተመልከቱም፥ እወቁም፥ በአደባባይዋም ፈልጉ፤ ፍርድን የሚያደርገውን እውነትንም የሚሻውን ሰው ታገኙ እንደሆነ ይቅር እላታለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አነ የሩሳላመ ኦግያ ፑደነ ዱገ ሀመትተ፤ አነ ዩይ አደ ጼልተነ አኬክተ፤ አ ጉታራንካ ኮይተ። ጽሉዋ ፕርድያነ ቱሙዋ ኮይያ እት አሳ ህንተ ደሞፐ፥ ታን የሩሳላመ ማራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «Ane Yerusaalame ogiyaa pudenne duge hamettite; ane yuuyyi aad'd'iide s'eellitenne akeekite; Aa gutarankka koyite. S'illuwaa pirddiyaanne tumuwaa koyiyaa itti asaa Hintte demmooppe, taani Yerusaalame maarana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Ane Yerusalaame ogeta bolla kezidi pudenne duge yuushshi xeellitenne akeekite; derey duulatizasotan xilloteth koyzaynne suure pirdiza kezidi intte issaadeka demmiko tani Yerusalaame maarana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ኣኔ ዬሩሳላሜ ኦጌታ ቦላ ኬዚዲ ፑዴኔ ዱጌ ዩሺ ጼሊቴኔ ኣኬኪቴ፤ ዴሬይ ዱላቲዛሶታን ጺሎቴ ኮይዛይኔ ሱሬ ፒርዲዛ ኬዚዲ ኢንቴ ኢሳዴካ ዴሚኮ ታኒ ዬሩሳላሜ ማራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አነ የሩሳላመ ኦግያ ቦላ ከይተ፤ ፑደነ ዱገ ሄመትተ፤ እያ ዩሹዋ ፄልተነ አኬክተ፤ እያ ጉታራንካ ኮይተ። ፅሎ ፕርድያነ ቱማ ኮያ እስ አስ ህንተ ደምኮ፥ ታ የሩሳላመ ማራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ane Yerusalaame ogiya bolla keyite; pudenne duge hemetite; iya yuushuwa xeellitenne akeekite; iya gutaranka koyite. Xillo pirdiyanne tuma koya issi asi hinte demmiko, ta Yerusalaame maarana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በኢየሩሳሌም መንገዶች እስቲ ውጡ፤ ወደ ላይ ወደ ታችም ውረዱ፤ ዙሪያውን ተመልከቱ ቃኙ፤ በአደባባይዋም ፈልጉ፤ እውነትን የሚሻና በቅንነት የሚሄድ፣ አንድ ሰው እንኳ ብታገኙ፣ እኔ ይህችን ከተማ እምራታለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢየሩሳሌም ሕዝብ ሆይ! “እስቲ በኢየሩሳሌም መንገዶች ሁሉ እየተዘዋወራችሁ እዩ! ትክክለኛ ፍርድ የሚሰጥና እውነትን የሚሻ አንድ ሰው እንኳ ማግኘት ትችሉ እንደ ሆነ፥ እስቲ በየአደባባዩ ፈልጉ! ይህ ቢሆን እኔ ለኢየሩሳሌም ምሕረት አደርግላታለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መንገድታት ኢየሩሳሌም ዙሩሞ፥ ረአዩን ተመልከቱን፤ ኣብ ዕዳጋታታ ኸዓ ድለዩ፤ ሓደ፥ እወ ሓደ እኳ ፍትሒ ዝገብር፥ ሓቂ ኸዓ ዝደሊ እንተ ረኸብኩም፥ ኣነውን ክምሕራ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ኣደባባይ የሩሳሌም ዙሩ እሞ ርኣዩን ተመልከቱን፡ ኣብ ዕዳጋታታ ኸኣ ድለዩ፡ ሓደ እኳ፡ ሓደ በይኑ ፍትሒ ዚገብር ሓቂ ኸኣ ዚደሊ እንተ ረኸብኩም፡ ኣነውን ይቕረ ኽብለላ እየ። |