Jeremiah 49:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ኤዶም፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ድሕሪ ደጊም ኣብ ተማን ጥበብ የላን፧ ምኽሪ ለባማት ድዩ ጠፊኡ፧ ጥበቦም ጠፊኡ ድዩ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ኤዶምያስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “በውኑ በቴማን ጥበብ የለምን? ከብልሃተኞችስ ምክር ጠፍቶአልን? ጥበባቸውስ አልቆአልን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ኤዶምያስ፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በውኑ በቴማን ጥበብ የለምን? ከብልሃተኞችስ ምክር ጠፍቶአልን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ኤዶምያስ፤ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “በውኑ በቴማን ጥበብ የለምን? ከብልሃተኞችስ ምክር ጠፍቶአልን? ጥበባቸውስ አልቆአልን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤዶማ ቢታ ጼልያዋን ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ተማና አሳዉ አዳ ኤራተይ ባዌ? ጭንጫ አሳቱዋፐ ዞሪ ይ ክቼዴ? ኡንቱንቱ አዳ ኤራተይ ኡንቱንቱፐ ጎዘት ክቼዴ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eedooma biittaa s'eelliyaawaan Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Temaana asaw aad'd'eeda eratetsay baawee? C'inc'c'a asatuwaappe zorii d'ayi kichcheeddee? Unttunttu aad'd'eeda eratetsay unttunttuppe goozeti kichcheeddee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eedoome gishshas GODAY Ubbaafe wolqqama Xoossay, «Aadho erateththi Temaane asaappe dhaydee? Zorey akeekanchchatappe haakkidee? Istta aadho erateththay cingidee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤዶሜ ጊሻስ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ኣ ኤራቴ ቴማኔ ኣሳፔ ይዴ? ዞሬይ ኣኬካንቻታፔ ሃኪዴ? ኢስታ ኣ ኤራቴይ ጪንጊዴ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤዶመባ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ተማና አሳስ ደእያ ጭንጫተይ አዉ ብዴ? ዞረይሳታፐ ዞረይ ይዴ? ኤንታ ጭንጫተይ ኤንታፈ ኤከትዴ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Edoomeba Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees; “Temaana asaas de7iya cincatethay aw bidee? Zoreysatape zorey dhayidee? Enta cincatethay entafe eketidee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ኤዶም፤ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ጥበብ ከቴማን ጠፍቷልን? ምክር ከአስተዋዮች ርቋልን? ጥበባቸውስ ተሟጧልን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ስለ ኤዶም የተናገረው ይህ ነው፦ “የቴማን ከተማ ሕዝብ ከዚህ በፊት የነበራቸውን ጥበብ አጥተዋልን? አማካሪዎቻቸውስ ምክር መስጠት አቅቷቸዋልን? የነበራቸውስ ጥበብ የት ደረሰ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ብዛዕባ ኤዶምያስ ከምዙይ ይብል፦ “ጥበብዶ ኻብ ቴማን ጠፊኡ እዩ? ምኽሪዶ ኻብቶም ሰብ ኣእምሮ ርሒቑ እዩ? ጥበቦምከ ኸንቱ ኾይኑ ድዩ? |